የ2015ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ውጤት ነገ ይፋ ይሆናል።በዚህም ዙሪያም ነገ መስከረም 28/2016 ዓ.ም ከ ቀኑ ስድስት ሰዓት ላይ ለመገናኛ ብዙሃን ጋዜጣዊ መግለጫ እንደሚሰጥ…

https://cdn4.telegram-cdn.org/file/RkL3hxTdiqm6-5SbZTlFV5LXQqlEmB6UjDuxeKzhngqsWkoaXblP5ODKTWZc1noW4UeAXbVf9VOnQuypgwnX07_JC2lrIrGlhAskIjDsnJVwtn9qCqqAllLxAbXjfj0T1GMdq3TURXL4Ev6C1NX3Bfep2FFQ1uCGH4tF-JYmz0ON_heOdaAMU9ZBW6gicOKNW0qR4oZiOM_OjaflFVs2uEo9_wpQraZz2Jx3_bKxQn6iGQxlEKHKcyM8SDryXXAoQF3iykS02ry2OnfmrKaJRhngD58H1GeaYMtkg53On_gwZNfVSzorByUqP3aNlRTvzUHTOWsC2uX-9HJSiAAAcw.jpg

የ2015ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ውጤት ነገ ይፋ ይሆናል።

በዚህም ዙሪያም ነገ መስከረም 28/2016 ዓ.ም ከ ቀኑ ስድስት ሰዓት ላይ ለመገናኛ ብዙሃን ጋዜጣዊ መግለጫ እንደሚሰጥ ትምህርት ሚንስቴር አስታውቋል፡፡

ተማሪዎችም ትክክለኛውን መረጃ ከትምህርት ሚኒስቴር ገፆች ላይ እንድትከታተሉም ሚንስቴሩ ጠቁሟል፡፡

መስከረም 27/2016 ዓ/ም

ለታማኝና ወቅታዊ መረጃዎች ከታች ያሉትን ገፆቻንን ይጎብኙ ቤተሰብ ይሁኑ።

Telegram https://t.me/ethiofm107dot8

YouTube
https://www.youtube.com/…/UCn4D20GPsAtNqN5bIC1BhFA/video

Source: Link to the Post

Leave a Reply