You are currently viewing ዩኔስኮ፡ የመስቀል በዓልን ጨምሮ ኢትዮጵያ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ያስመዘገበቻቸው 15 ቅርሶች – BBC News አማርኛ

ዩኔስኮ፡ የመስቀል በዓልን ጨምሮ ኢትዮጵያ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ያስመዘገበቻቸው 15 ቅርሶች – BBC News አማርኛ

https://ichef.bbci.co.uk/news/1024/branded_amharic/8e27/live/6acf08b0-5d1a-11ee-954a-413268577267.jpg

ኢትዮጵያ ውስጥ የመስቀል በዓል በሚከበርበት መስከረም 17 በየዓመቱ የዓለም የቱሪዝም ቀን ይከበራል። በዚህ ዕለት አገራት ጎብኚዎችን ሊስቡ የሚችሉ የቱሪዝም ሃብታቸውን በማስተዋወቅ ከዘርፉ ተጠቃሚነታቸውን ለማጉላት ጥረት ያደርጋሉ። በኢትዮጵያ የመስቀል በዓልን ጨምሮ 15 ታሪካዊ ቅርሶች በተባበሩት መንግሥታት የትምህርት ሳይንስ እና ባህል ድርጅት (ዩኔስኮ) ተመዝግበው ይገኛሉ። መስቀልን ጨምሮ ዩኔስኮ የመዘገባቸው የአገሪቱ ሃብቶች የትኞቹ ናቸው?

Source: Link to the Post

Leave a Reply