You are currently viewing ዩክሬን በሩሲያ ግዛት ውስጥ ጥቃት የማድረስ እቅድ እንደሌላት ዜሌኒስኪ ተናገሩ – BBC News አማርኛ

ዩክሬን በሩሲያ ግዛት ውስጥ ጥቃት የማድረስ እቅድ እንደሌላት ዜሌኒስኪ ተናገሩ – BBC News አማርኛ

https://ichef.bbci.co.uk/news/1024/branded_amharic/ac3f/live/fb2b7a00-f2e0-11ed-a142-ab0e42bfd9c3.jpg

የዩክሬኑ ፕሬዝዳነት ቮሎድሚር ዜሌንስኪ ሀገራቸው ወደ ሩሲያ ግዛት ዘልቃ ጥቃት ያማደረስ ፍላጎት እንደሌላት ተናግረዋል። ፕሬዝዳንቱ ይህንን ያሉት በርሊን ላይ ተገኝተው ሲሆን ጀርመን ለዩክሬን አዲስ የመከላከያ ድጋፍ ማዕቀፍ ማግኘቷን ባረጋገጠችበት ወቅት ነው።
ፕሬዝዳንቱ በበርሊን ከጀርመኑ መራሂ መንግስት ኦላፋ ስኮልዝ ጋር ከነበራቸው ቆይታ በኃላ በሰጡት አስተያየት “የሩሲያ ግዛት ላይ ጥቃት እያደረስን አይደለም” ብለዋል።

Source: Link to the Post

Leave a Reply