ደህንነትን ማጠናከርና የምግብ ቀውስ የአፍሪካ ኅብረት ዋና አጀንዳ ሊሆን ይችላል

https://gdb.voanews.com/01000000-0aff-0242-04fc-08db111c66c9_tv_w800_h450.jpg

“ደህንነትን ማጠናከርና የምግብ ቀውስ” በኢትዮጵያ ርዕሰ መዲና አዲስ አበባ በሚካሄደው የአፍሪካ ኅብረት ዓመታዊ ስብሰባ ዋና የመነጋገሪያ አጀንዳ ሊሆን እንደሚችል ይጠበቃል።

በሳምንቱ መጨረሻ የሚገናኙት ርዕሳነ መንግሥታት ዋና ትኩረታቸው ሊያደርጉት እንደሚችሉ ተገምቷል።

ዘገባው የሮይተርስ ነው።

Source: Link to the Post

Leave a Reply