ከኦሮምያ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች ተፈናቅለው በአማራ ክልል ደቡብ ወሎ ዞን ቃሉ ወረዳ ሃርቡ ከተማ የሚገኙ ተፈናቃዮች ያለ መጓጓዣ አቅርቦት ወደ ሌላ ቦታ እንዲዛወሩ እንደተነገራቸው ገለፁ።
የደቡብ ወሎ ዞን አደጋ መከላከልና ምግብ ዋስትና ማስተባበሪያ ጽሕፈት ቤት ቅሬታውን አልተቀበለውም።
/ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ/
Source: Link to the Post
ከኦሮምያ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች ተፈናቅለው በአማራ ክልል ደቡብ ወሎ ዞን ቃሉ ወረዳ ሃርቡ ከተማ የሚገኙ ተፈናቃዮች ያለ መጓጓዣ አቅርቦት ወደ ሌላ ቦታ እንዲዛወሩ እንደተነገራቸው ገለፁ።
የደቡብ ወሎ ዞን አደጋ መከላከልና ምግብ ዋስትና ማስተባበሪያ ጽሕፈት ቤት ቅሬታውን አልተቀበለውም።
/ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ/
Source: Link to the Post