
#ደጋ_ዳሞት_ የአብይ ወራሪ ቡድን በአማራ ክልል በየሄደበት ቦታ የሽንፈት ካባን ተጎናፅፏል። አሻራሚዲያ ነሐሴ 30/2015 በደጋ ዳሞት በተለይ ትላንት በ29/12/2015 ዓ.ም በአማራ ፋኖ በሺወች የሚቆጠር የገዳይ ቡድን ዶግ አመድ ሲሆን በሺወቸ የሚቆጠር ተማረኳል። ባለወ ተጨባጭ መረጃ በሁሉም አቅጣጫ የኦነጉ ቁጥር ተመናምኗል። ካፈረኩ አይመልሰኝ ያለዉ የኦሮሙማ አገዛዝ የኦሮሚያ_ሚሊሻና ከተለያዬ ቦታዎች እየለቃቀመ የሚልከዉ የኦነግ ሃይል መሆኑ ተደረሶበታል። ዛሬ በ30/12/2015 ዓ.ም ከወደ ደጋ ዳሞት ያለው ተጨባጭ መረጃ እንደሚያመለክተው የጠላት አሰላለፍ ከወይን ዉሃ 3 ኪ.ሜትር ርቀት በሞጣ መስመር ግንባር በኩል በተለምዶ ደብረሲና አስማር ቀበሌ ኪሮስ ቤተክርስቲያን አካባቢ የጠላት ኃይል ከባድ መሳሪያ ጠምዶ ይገኛሉ። በተመሳሳይ እርዝራዡ የአብይ ቡድን በደጋ_ዳሞት ፈረስ ቤት ድኩል_ከና በሚባል ቦታ ሰፍሮ ሰለሚገኝ መላዉ የአማራ ፋኖ የጠላትን ኃይል በንስር አይን በመከታተል በተሰጠህ ጥበብ ጠላትን ንፍሮ አርገህ መልሰዉ ተብለሃል!!! መረጃ: ከደጋ ዳሞት ለፈጣንና አዳዲስ መረጃዎች አሻራ ሚዲያ የአይበገሬዎቹ ልሳን:- //Youtube:- Ashara Tv – https://www.youtube.com/channel/UC2LZu_N0iOJipVUw3RyR4Ng //https://www.facebook.com/asharamedia24 //ቴሌግራም:- https://t.me/asharamedia24
Source: Link to the Post