ድምጻዊ ቃልአብ ሙሉጌታ “ይቅናሽ” የተሰኘ የመጀመሪያ አልበሙን በሚቀጥለው ሳምንት ለሕዝብ እንደሚያደርስ ታውቋል:: 13 ሥራዎችን ያካተተው አልበሙ ሦሥት ዓመታትን የፈጀ ሲሆን በዜማና ግጥም…

https://cdn4.telegram-cdn.org/file/bh0p6MRrxNmIWLfNk2egurMk3jcoiqFroR9GdprtVpAOruIsQRvhQgOORmJ406k3mQJUjB-I2aBqGRc4Bw7CFvuVbnT2bguhUXWMBqNxwPH9yrPncFExaOxAkmtaYPj34RzQDy23idbQMWdmETMz-y84JkFo5fUrem4756u3gLg4EH3v9IwZ8P8CuJV59XDeUs_AkvNTpGV1P03Jqebajip5dCZJZYFlv4rH8JJGuTOtBqN-9gGxx9JAbK6InJj6M7d4UNx1ydiscZTIBGlNwlI2WguWvc94Iv1-nUvdno0ctD0AiyhDggeov_hIGLp6Q7gbimwU-gkXywutnX15uQ.jpg

ድምጻዊ ቃልአብ ሙሉጌታ “ይቅናሽ” የተሰኘ የመጀመሪያ አልበሙን በሚቀጥለው ሳምንት ለሕዝብ እንደሚያደርስ ታውቋል::

13 ሥራዎችን ያካተተው አልበሙ ሦሥት ዓመታትን የፈጀ ሲሆን በዜማና ግጥም ዳዊት ተስፋዬ፣ እሱባለው ይታየው የሺ፣ ሚኪያስ ሞገስ፣ አሰግድ እሸቱ፣ ቤቢ ሞኢሳ፣ እና ሙሉዓለም ታከለ ራህዋ ተሳትፈውበታል:: ሙዚቃዎቹን ደግሞ ሚኪያስ ሞገስ፣ ርኆቦት ሽመልስ፣ ታምሩ አማረ፣ እና እስራኤል መስፍን ያቀናበሩ ሲሆን ማስተሪንጉ በአበጋዝ ክብረወርቅ ሺዎታ ተከናውኗል::

አልበሙ ቃልአብ ሙሉጌታን ጨምሮ በርካታ ድምፃውያን፣ የዜማና የግጥም ደራሲዎች፣ እንዲሁም ሙዚቃ አቀናባሪዎች በጋራ በመሠረቱት ፊርማ የቲዩብ ቻናልና በዋነኞቹ ዓለም-አቀፍ የሙዚቃ መተግበሪያዎች ሁሉ እንደሚሰራጭ ታውቋል::

Source: Link to the Post

Leave a Reply