You are currently viewing ዶ/ር ደብረጽዮን ሥልጣን ለማስረከብ ለምን አመነቱ? ጠቅላይ ሚኒስትሩስ ምን አሉ? – BBC News አማርኛ

ዶ/ር ደብረጽዮን ሥልጣን ለማስረከብ ለምን አመነቱ? ጠቅላይ ሚኒስትሩስ ምን አሉ? – BBC News አማርኛ

https://ichef.bbci.co.uk/news/1024/branded_amharic/2d60/live/fd3e9a90-219b-11ee-941e-23d1e9ab75fa.jpg

ለበርካታ አስርት ዓመታት በኢትዮጵያ እና በትግራይ ክልል የፖለቲካ መድረክ ላይ ጉልህ ሚና የነበረው ህወሓት፣ በፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት መሠረት በፌደራል መንግሥቱ ሥር ሌሎችንም በማካተት በትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ሲያቋቁም፣ የቀድሞው የክልሉ ርዕሰ መስተዳደር ቦታቸውን ለማስረከብ እንዳመነቱ ሲነገር ነበረ። በዚህ ጉዳይ፣ በፓርቲያቸው ሕጋዊ ዕውቅና እና በሌሎችም ተያያዥ ርዕሶች ዙሪያ ዶ/ር ደብረጽዮን ገብረሚካኤል ከቢቢሲ ትግርኛ ጋር ቆይታ አድርገዋል።

Source: Link to the Post

Leave a Reply