የቀድሞው የካርታ ሥራዎች ድርጅት የአሁኑ የኢትዮጵያ ጂኦስፓሻል ኢንፎርሜሽን ኢንሰትቲዩት በ80 ሚሊዮን ብር አዲስ ቴክኖሎጂ በመግዛት ወደ ሥራ ሊያገባው መሆኑን አስታወቀ። የኢንስትቲዩቱ የጂኦስፓሻልና ኢኖቬሽን አናሊስቲክ ማዕከል ኃላፊ ሙሉአለም የሺጥላ ለአዲስ ማለዳ እንደገለጹት፣ ኢንስትቱዩቱ “ላይዳር” የተባለ አዲስ የጂኦስፓሻል ቴክኖሎጂን በመግዛት ወደ ሥራ…
Source: Link to the Post