ጆ ባይደን ዓመታዊ ንግግራቸውን ዛሬ ያደርጋሉ

https://gdb.voanews.com/06a20000-0aff-0242-934f-08db094c868f_tv_w800_h450.jpg

የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን ለሁለቱ ምክር ቤቶች ዛሬ በሚያደርጉት ሁለተኛው ዓመታዊ ንግግራቸውን ያለፈውን ዓመት ይደግሙታል ወይስ አዳዲስ ጉዳዮችን ያነሳሉ?

የፖለቲካ ተንታኞች ፕሬዚዳንቱ ጽፈው ባልጨረሱት ንግግር ላይ ምን ሊሉ ይችላሉ የሚለውን በተመለክተ የራሳቸውን አስተያየት እየሰጡ ነው።

ተከታዩ ዘገባ ይህን ጉዳይ ይመለከተዋል።

Source: Link to the Post

Leave a Reply