ጊንር ውስጥ እሥረኞችና ፖሊሶች ለኮሮናቫይረስ ተጋለጡ

https://gdb.voanews.com/26fdf635-5159-498d-bfc3-f7d811a63baa_cx0_cy6_cw0_w800_h450.jpg

በምሥራቅ ባሌ ዞን ጊንር ከተማ ፖሊስ ጣቢያ ውስጥ ተይዘው የነበሩ ቁጥራቸው ወደ ሃምሣ የሚጠጋ ሰዎች ለኮሮናቫይረስ መጋለጣቸው ተነግሯል።

ስለሁኔታው ለቪኦኤ ማረጋገጫ የሰጠው የምሥራቅ ባሌ ዞን አስተዳደር ከተጋላጮቹ ጋር ቅርበትና ንክኪ የነበራቸውን ሰዎች እየተከታተለ መሆኑን እና ሌሎች እስረኞች እንዳይጋለጡ ለመከላከል እየሠራ መሆኑን ገልጿል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

 

Source: Link to the Post

Leave a Reply