You are currently viewing ግብጽ የዓረብ አገራት ሊግን በመጠቀም ጫና ለማሳደር እየሞከረች ነው ስትል ኢትዮጵያ ወቀሰች – BBC News አማርኛ

ግብጽ የዓረብ አገራት ሊግን በመጠቀም ጫና ለማሳደር እየሞከረች ነው ስትል ኢትዮጵያ ወቀሰች – BBC News አማርኛ

https://ichef.bbci.co.uk/news/1024/branded_amharic/d15d/live/82f1af90-f93a-11ed-92cc-b3a9bf1f67e9.jpg

ግብጽ የዓረብ አገራት ሊግን በመጠቀም በኢትዮጵያ ላይ ጫና ለማሳደር የምታደርገው ጥረት በአባይ ወንዝ አጠቃቀም ላይ የተገባውን የመርሆዎች ስምምነትን የጣሰ ነው ስትል ኢትዮጵያ ወቀሰች።
የግብጽንም አካሄድ ‘ቀናኢነት የጎደለው’ ሲልም የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ትናንት ግንቦት 14/ 2015 ባወጣው መግለጫ ወቅሷል።

Source: Link to the Post

Leave a Reply