
#ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ለከፍተኛ የመንግስት ሃላፊነት ቦታዎች አዳዲስ ሹመቶችን መስጠታቸው ታውቋል። በዚህ ጉዳይ የተለያዩ ሰዎችን ሀሳብና አስተያየት ይዘን ዝርዝር መረጃዎችን በአሻራ ዩትዩብ ቻናል የምናቀርብ ይሆናል። “ውድ የአሻራ ሚዲያ ቤተሰቦች የአሻራ ሚዲያ ቻናልን ላይክና ሰብስክራይብ በማድረግ ድጋፋችሁን ታሳዩን ዘንድ በአክብሮት እንጠይቃለን።”
Source: Link to the Post