
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ይናገር ደሴን (ዶ/ር) አንስተው አቶ ማሞ ምህረቱን የአገሪቱ ብሔራዊ ባንክ ገዢ አድርገው መሾማቸውን አስታወቁ።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ባለፈው ሳምንት ከሚኒስትሮች ምክር ቤት በተሸኙት ሚኒስትሮች ቦታም አዳዲስ ሚኒስትሮችን መሾማቸውን ከጽህፈት ቤታቸው የወጣው መግለጫ አመልክቷል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ባለፈው ሳምንት ከሚኒስትሮች ምክር ቤት በተሸኙት ሚኒስትሮች ቦታም አዳዲስ ሚኒስትሮችን መሾማቸውን ከጽህፈት ቤታቸው የወጣው መግለጫ አመልክቷል።
Source: Link to the Post