ፍርድ ቤት ተዳፍረዋል በሚል አራት ወር እስራት ተፈርዶባቸው እስር ቤት የሚገኙት አቶ ወንድሙ ኢብሳ ከአንድ ወር ቀላል እስራት በኋላ እንዲፈቱ የኦሮምያ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ወሰነ፡፡
አቶ ወንድሙ ኢብሳ ግን አሁንም ለኦሮምያ ጠቅላይ ፍርድ ይግባኝ ሰሚ ችሎት ይግባኝ ለማለት መወሰናቸውን ጠበቃቸው ገልጸዋል፡፡
/ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ/
Source: Link to the Post
ፍርድ ቤት ተዳፍረዋል በሚል አራት ወር እስራት ተፈርዶባቸው እስር ቤት የሚገኙት አቶ ወንድሙ ኢብሳ ከአንድ ወር ቀላል እስራት በኋላ እንዲፈቱ የኦሮምያ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ወሰነ፡፡
አቶ ወንድሙ ኢብሳ ግን አሁንም ለኦሮምያ ጠቅላይ ፍርድ ይግባኝ ሰሚ ችሎት ይግባኝ ለማለት መወሰናቸውን ጠበቃቸው ገልጸዋል፡፡
/ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ/
Source: Link to the Post