You are currently viewing ጤፍን አቀነባብሮ ለዓለም ገበያ ለማቅረብ ወደ አገሩ የተመለሰው ‘ኢንቨስትመንት ባንከር’ – BBC News አማርኛ

ጤፍን አቀነባብሮ ለዓለም ገበያ ለማቅረብ ወደ አገሩ የተመለሰው ‘ኢንቨስትመንት ባንከር’ – BBC News አማርኛ

https://ichef.bbci.co.uk/news/1024/branded_amharic/a779/live/b2fc1290-1508-11ee-a90a-cf8e13fd958c.jpg

ዮናስ አለሙ በአውሮፓ ዩኒቨርሲቲዎች ምህንድስና እና ፋይናንስ አጥንቷል። በሙናያው ልቆ እውቅ በሆኑ የፋይናንስ ተቋማት ‘ኢንቨስትመንት ባንከር’ ለመሆን ችሏል። ከአርሶ አደር ወላጆች የተገኘው ዮናስ፤ በተማረበት እና በወደደው ሙያ አንቱታን ያተረፉ ቀጠሪዎች ጋር ሥራ ቢጀምርም፤ የጤፍ ነገር እረፍት ቢነሳው ሥራውን እርግፍ አድርጎ ከአውሮፓ ወደ ኢትዮጵያ ተመለሰ።

Source: Link to the Post

Leave a Reply