You are currently viewing ፍልስጥኤማዊው ቡድን ሐማስ በእስራኤል ላይ ለፈጸመው ጥቃት ምክንያቱ ምንድን ነው? – BBC News አማርኛ

ፍልስጥኤማዊው ቡድን ሐማስ በእስራኤል ላይ ለፈጸመው ጥቃት ምክንያቱ ምንድን ነው? – BBC News አማርኛ

https://ichef.bbci.co.uk/news/1024/branded_amharic/ef51/live/dc735c60-674b-11ee-a0c8-ab8a89e71afa.jpg

ፍልስጥኤማዊው ታጣቂ ቡድን ሐማስ ቅዳሜ መስከረም 26/2016 ዓ.ም. በእስራኤል ላይ የፈጸመው ጥቃት በመጠኑ እና ባደረሰው ጉዳት ከዚህ በፊት ታይቶ የማይታወቅ ነው።ክስተቱ በድንገት ያጋጠመ ቢሆንም ለአስርታት በፍልስጥኤማውያን እና በእስራኤል መካከል የዘለቀው ውጥረት ውጤት ነው።
ሐማስ እንደሚለው ለዚህ ጥቃት በርካታ ምክንያቶች ያሉት ሲሆን፣ ከእነዚህ መካከል አራቱን እንመልከት።

Source: Link to the Post

Leave a Reply