
እሁድ ዕለት ከእስራኤል ቴልአቪቭ የተነሳው አውሮፕላን በሩሲያ አየር ማረፊያ በሚደርስበት ወቅት ጸረ- ሴማዊ ተቃውሞዎች መነሳታቸውን ተከትሎ ሩሲያ በዩክሬን እና በምዕራባውያን የተቀነባበረ ነው ስትል ወቀሰች።
አሜሪካ በምላሹ “የማይረባ” በማለት አጣጥላዋለች።
የሩስያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን በቴሌቭዥን በተካሄደ ስብሰባ ላይ እንደገለጹት ክስተቱ “ሁከትን” ለማስፋፋት የተደረገ ሙከራ ነው።
አሜሪካ በምላሹ “የማይረባ” በማለት አጣጥላዋለች።
የሩስያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን በቴሌቭዥን በተካሄደ ስብሰባ ላይ እንደገለጹት ክስተቱ “ሁከትን” ለማስፋፋት የተደረገ ሙከራ ነው።
Source: Link to the Post