You are currently viewing ፓርላማው የአንድ የምክር ቤት አባልን ያለመከሰስ መብት ሊያነሳ ነው  – BBC News አማርኛ

ፓርላማው የአንድ የምክር ቤት አባልን ያለመከሰስ መብት ሊያነሳ ነው – BBC News አማርኛ

https://ichef.bbci.co.uk/news/1024/branded_amharic/222e/live/48f76800-d29f-11ed-be2e-754a65c11505.jpg

የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የአንድ ምክር ቤት አባልን ያለመከሰስ መብት ሊያነሳ እንደሆነ አስታወቀ።
ፓርላማው ስማቸው ያልተገለጹ የምክር ቤት አባልን ያለመከሰስ መብት ዛሬ መጋቢት 25፣ 2015 ዓ.ም እንደሚያነሳ ይጠበቃልም ሲልም በማህበራዊ ትስስር ገጹ አስታውቋል።

Source: Link to the Post

Leave a Reply