
የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የአንድ ምክር ቤት አባልን ያለመከሰስ መብት ሊያነሳ እንደሆነ አስታወቀ።
ፓርላማው ስማቸው ያልተገለጹ የምክር ቤት አባልን ያለመከሰስ መብት ዛሬ መጋቢት 25፣ 2015 ዓ.ም እንደሚያነሳ ይጠበቃልም ሲልም በማህበራዊ ትስስር ገጹ አስታውቋል።
ፓርላማው ስማቸው ያልተገለጹ የምክር ቤት አባልን ያለመከሰስ መብት ዛሬ መጋቢት 25፣ 2015 ዓ.ም እንደሚያነሳ ይጠበቃልም ሲልም በማህበራዊ ትስስር ገጹ አስታውቋል።
Source: Link to the Post