ፕሬዝደንት ፖል ካጋሜ በድጋሚ ለመመረጥ በቀጣይ ዓመት እንደሚወዳደሩ ተናገሩ

በሀገሪቱ በፈረንዶቹ 2015 በተካሄደው ህገመንግስታዊ ማሻሻያ፣ በ2000 ስልጣን የያዙት ካጋሜ ከሁለት የስልጣን ዘመን በኋላ ስልጣን እንዲለቁ የሚያስገድደው ህግ ተሽሮ ገደብ የለሽ እንዲሆን አድጓል

Source: Link to the Post

Leave a Reply