ፖለቲካ ፓርቲዎችና ዜጎች ለፍትሃዊና ዴሞክራሲያዊ ምርጫ ሚናቸውን ሊወጡ ይገባል ተባለ

ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎችና ዜጎች ምርጫው ፍትሃዊና ዴሞክራሲያዊ እንዲሆን ድርሻቸው ከፍተኛ መሆኑን ተገንዝበው ትኩረት ሰጥተው ሊሰሩ እንደሚገባ ተነግሯል፡፡ በደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ የፌዴራሊዝምና የአስተዳደር ትምህርት ክፍል መምህር ታምራት ቸሩ(ዶ/ር) በተለይ ለአዲስ ዘመን እንደገለጹት፤ ዜጎች የምርጫን ጠቀሜታ ሊገነዘቡ፤ መብታቸውን በመጠቀምም 6ኛው አገራዊ ምርጫ…

Source: Link to the Post

Leave a Reply