ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎችና ዜጎች ምርጫው ፍትሃዊና ዴሞክራሲያዊ እንዲሆን ድርሻቸው ከፍተኛ መሆኑን ተገንዝበው ትኩረት ሰጥተው ሊሰሩ እንደሚገባ ተነግሯል፡፡ በደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ የፌዴራሊዝምና የአስተዳደር ትምህርት ክፍል መምህር ታምራት ቸሩ(ዶ/ር) በተለይ ለአዲስ ዘመን እንደገለጹት፤ ዜጎች የምርጫን ጠቀሜታ ሊገነዘቡ፤ መብታቸውን በመጠቀምም 6ኛው አገራዊ ምርጫ…
Source: Link to the Post