መስከረም 20/2014 ለሚካሄደው ኹለተኛ ዙር ምርጫ የፓርቲ ወኪል ዕውቅና መታወቂያ ፍቃድ ለሚፈልጉ ፓርቲዎች ለምርጫ ቦርድ ወኪላቸውን እንዲያቀርቡ ቦርዱ ጠይቋል። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በኢትዮጵያ የምርጫ፣ የፖለቲካ ፓርቲዎች እና የምርጫ ሥነ-ምግባር አዋጅ ቁጥር 1162/2011 እና ቦርዱን ባቋቋመው የብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ማቋቋሚያ…
Source: Link to the Post
መስከረም 20/2014 ለሚካሄደው ኹለተኛ ዙር ምርጫ የፓርቲ ወኪል ዕውቅና መታወቂያ ፍቃድ ለሚፈልጉ ፓርቲዎች ለምርጫ ቦርድ ወኪላቸውን እንዲያቀርቡ ቦርዱ ጠይቋል። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በኢትዮጵያ የምርጫ፣ የፖለቲካ ፓርቲዎች እና የምርጫ ሥነ-ምግባር አዋጅ ቁጥር 1162/2011 እና ቦርዱን ባቋቋመው የብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ማቋቋሚያ…
Source: Link to the Post