
በኬንያዋ መዲና ናይሮቢ ፖሊስ 41 ኢትዮጵያውያንን በቁጥጥር ሥር ማዋሉን አስታወቀ።
ግለሰቦቹ ወደ ደቡብ አፍሪካና ሌሎች አገራት ለመዘዋወር በአንድ ቤት ውስጥ ለአራት ቀናት ያህል ሲጠባበቁ ሰኞ ጥር 29፣ 2015 ዓ.ም መያዛቸው ተገልጿል።
ግለሰቦቹ ወደ ደቡብ አፍሪካና ሌሎች አገራት ለመዘዋወር በአንድ ቤት ውስጥ ለአራት ቀናት ያህል ሲጠባበቁ ሰኞ ጥር 29፣ 2015 ዓ.ም መያዛቸው ተገልጿል።
Source: Link to the Post