ስድስተኛው ሀገርቀፍ ምርጫ ከግንቦት መጨረሻ እስከ ሰኔ መጀመሪያ ባለው ጊዜ ለማድረግ መታቀዱን የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ አስታወቀ።
ምርጫው በመላው ሃገሪቱ ከ50 ሺህ በላይ በሚሆኑ ምርጫ ጣቢያዎች እንደሚካሄድም የቦርዱ ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ኃላፊ ወይዘሪት ሶሊያና ሽመልስ አስታወቁ።
ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ፡፡
Source: Link to the Post
ስድስተኛው ሀገርቀፍ ምርጫ ከግንቦት መጨረሻ እስከ ሰኔ መጀመሪያ ባለው ጊዜ ለማድረግ መታቀዱን የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ አስታወቀ።
ምርጫው በመላው ሃገሪቱ ከ50 ሺህ በላይ በሚሆኑ ምርጫ ጣቢያዎች እንደሚካሄድም የቦርዱ ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ኃላፊ ወይዘሪት ሶሊያና ሽመልስ አስታወቁ።
ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ፡፡
Source: Link to the Post