9ኛው የአድማስ ዲጂታል ሎተሪ ዕጣ በዛሬው እለት ወጥቷል፡፡የብሔራዊ ሎተሪ አስተዳደር 9ኛውን የአድማስ ዲጂታል ሎተሪ ዛሬ መጋቢት 25/2015 በአስተዳደሩ የዕጣ ማውጫ አዳራሽ በሕዝብ ፊት አ…

https://cdn4.telegram-cdn.org/file/Iuhkg6_KwE2ow7tEQeQE-tQ6a_BIMP_41aaBWSypVoDOmRTmbS6XSaTu1UEpskd0hQmJvF3QEWBDebcrbrowuQEiXty3NLKH5SN1dyOF1Yed-_4wsAOJx9e8iDzKvI4vvKbqctDiMp1wbOqnFzOyweP6fMpgEz3xOrLdUBYYpwqfYDg3o-W-8jVomj6giFoxjhYL8vLvy0IaSS665f65fRewP1lUrcqt-Aw7BABF83ilSipMQZgxttmb9SMrhJHzdBZBOcHiBJC-MJ8QySOuMjGhJc64NiGYh2yLSSm94_KwFp_vxHpSQVm-tlGUeCVfaVG9J_g4BygEtFA-KluE_A.jpg

9ኛው የአድማስ ዲጂታል ሎተሪ ዕጣ በዛሬው እለት ወጥቷል፡፡

የብሔራዊ ሎተሪ አስተዳደር 9ኛውን የአድማስ ዲጂታል ሎተሪ ዛሬ መጋቢት 25/2015 በአስተዳደሩ የዕጣ ማውጫ አዳራሽ በሕዝብ ፊት አውጥቷል።

በዚህም መሰረት፦

3 ሚሊዮን ብር ባለዕድለኛ የሚያደርገው የአንደኛ ዕጣ ቁጥር (0091844739) ሆኖ ወጥቷል።

1.2 ሚሊዮን ብር የሚያስገኘው የኹለተኛ ዕጣ ቁጥር (0090540530)

800 ሺሕ ብር የሚያስገኘው የሦስተኛ ዕጣ ቁጥር (0092021699)

400 ሺሕ ብር የሚያስገኘው የአራተኛ ዕጣ ቁጥር (0090412316)

250 ሺሕ ብር የሚያስገኘው የአምስተኛ ዕጣ ቁጥር (0092260801)

150 ሺሕ ብር የሚያስገኘው የሥድስተኛ ዕጣ ቁጥር (0090567816)

100 ሺሕ ብር የሚያስገኘው የሰባተኛ ዕጣ ቁጥር (0091588711) በመሆን መውጣቱ ታውቋል።

ኢትዮ ኤፍ ኤም 107.8 የኢትዮጵያዊያን

መጋቢት 25 ቀን 2015 ዓ.ም

ለተጨማሪ መረጃዎች የቴሌግራምና የዩቲዩብ ቻናሎቻችንን ይቀላቀሉ!

Telegram https://t.me/ethiofm107dot8

YouTube https://www.youtube.com/@onelovebroadcast

ያሎትን አስተያየት እና ጥያቄ በአጭር መልዕክት 6321 ላይ ይላኩልን።
ከኛ ጋር ስለሆናችሁ ከልብ እናመሰግናለን

Source: Link to the Post

Leave a Reply