የሜሲ ኢንተር ማያሚን የመቀላቀል ውጥን

የእግር ኳስ ኮከቡ ሊዮኔል ሜሲ፣ ከዩናይትድ ስቴትስ ሜጀር ሊግ እግር ኳስ ክለብ፣ ኢንተር ማያሚን ለመቀላቀል እንዳሰበ አስታወቀ፡፡ ሜሲ ይህን ያስታወቀው፣ ከፈረንሳይ ሻምፒዮኑ፣ ፓሪስ ሴንተር ዥርሜን ጋራ መለያየቱን ባስታወቀበትና በሳዑዲ አረቢያ…

Continue Readingየሜሲ ኢንተር ማያሚን የመቀላቀል ውጥን

በዴሞክራሲያዊ ኮንጎ የሰላም አስከባሪ ኃይሉ ተጠንቅቆ እና ፈጥኖ እንዲወጣ ተመድ አሳሰበ

በግጭት በታመሰችው ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ኮንጎ የሚገኙ፣ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ሰላም አስከባሪዎች፣ በተቻለ ፍጥነት እና ጥንቃቄ በታከለበት መንገድ ለቀው መውጣት እንዳለባቸው፣ የድርጅቱ የሰላም ማስከበር ሥራዎች ምክትል ዋና ጸሐፊ ዣን ፒየር ላክሮክስ…

Continue Readingበዴሞክራሲያዊ ኮንጎ የሰላም አስከባሪ ኃይሉ ተጠንቅቆ እና ፈጥኖ እንዲወጣ ተመድ አሳሰበ

ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አንቶኒ ብሊንከን ጋር ተወያዩ ።

ባሕር ዳር፡ ሰኔ 01/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አንቶኒ ብሊንከን ጋር ዛሬ ተወያይተዋል። አይኤስ አይኤስ የሽብር ቡድንን ለማጥፋት የተቋቋመው…

Continue Readingምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አንቶኒ ብሊንከን ጋር ተወያዩ ።

የሰደድ እሳት ጢስ በካናዳ እና በዩናይትድ ስቴትስ የጤና ስጋት ደቅኗል

ከካናዳው ሰደድ እሳት የሚወጣው ጢስ፣ የምሥራቃዊ እና የማዕከላዊ ምዕራብ ዩናይትድ ስቴትስ ግዛቶችን እያዳረሰ ነው፡፡ በምሥራቃዊው የአትላንቲክ ውቅያኖስ ጠርዝ ላይ ያሉት የክፍላተ ግዛቷ ትምህርት ቤቶች በሙሉ፣ የደጅ ላይ እንቅስቃሴዎችን ሰርዘዋል፡፡ ነዋሪዎች፣…

Continue Readingየሰደድ እሳት ጢስ በካናዳ እና በዩናይትድ ስቴትስ የጤና ስጋት ደቅኗል

“ከሳሽ ሲሽኮረመም ተከሳሽ ይኾናል” ረዳት ፕሮፌሰር ጌታ አስራደ

ባሕር ዳር፡ ሰኔ 01/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ዛሬ በነጻነት በቆሙበት ምድር ላይ ፈጽሞ ይጠፉ ዘንድ የዘር ማጽዳት ዘመቻ መንግሥታዊ መዋቅር ተዘርግቶለት ተፈጽሟል፡፡ አካባቢው ላለፉት ሦስት አሥርት ዓመታት ለአማራ ሕዝብ ምድራዊ ሲኦል…

Continue Reading“ከሳሽ ሲሽኮረመም ተከሳሽ ይኾናል” ረዳት ፕሮፌሰር ጌታ አስራደ

የአገዛዙ እስረኞች ጉዳይ…‼️ ሰኔ 1 ቀን 2015 ዓ.ም አሻራ ሚዲያ ፣ ያለ ፍትህ ለወራቶች በጎንደር ማረሚያ ቤት ታስረው ያሉ ወንድሞቻችን ከልጅነት እድሜ እስከ አዋቂ እድሚያቸው የኢትዮ…

የአገዛዙ እስረኞች ጉዳይ...‼️ ሰኔ 1 ቀን 2015 ዓ.ም አሻራ ሚዲያ ፣ ያለ ፍትህ ለወራቶች በጎንደር ማረሚያ ቤት ታስረው ያሉ ወንድሞቻችን ከልጅነት እድሜ እስከ አዋቂ እድሚያቸው የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት ተቀላቅለው ሲያገለግሉ…

Continue Readingየአገዛዙ እስረኞች ጉዳይ…‼️ ሰኔ 1 ቀን 2015 ዓ.ም አሻራ ሚዲያ ፣ ያለ ፍትህ ለወራቶች በጎንደር ማረሚያ ቤት ታስረው ያሉ ወንድሞቻችን ከልጅነት እድሜ እስከ አዋቂ እድሚያቸው የኢትዮ…

ዩናይትድ ስቴትስ ለሶሪያ እና ኢራቅ የ150 ሚ. ዶላር ርዳታ እንደምትሰጥ አሰታወቀች

የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አንተኒ ብሊንከን፣ አገራቸው ዩናይትድ ስቴትስ፣ በሶሪያ እና በኢራቅ፥ ከእስላማዊ መንግሥት አክራሪ ቡድኑ (ISIS) ነፃ ለወጡ አካባቢዎች የሚውል፣ የ150 ሚሊዮን ዶላር ርዳታ እንድምትሰጥ፣ ዛሬ ኀሙስ አስታወቁ፡፡ ብሊንከን ይህን…

Continue Readingዩናይትድ ስቴትስ ለሶሪያ እና ኢራቅ የ150 ሚ. ዶላር ርዳታ እንደምትሰጥ አሰታወቀች

የአሜሪካ የእርዳታ ድርጅት በኢትዮጵያ የሚያቀርበውን እርዳታ ለማቋረጥ ወሰነ – BBC News አማርኛ

የአሜሪካ መንግሥት የዓለም አቀፍ ልማት ተራድኦ ድርጅት ዩኤስኤአይዲ በኢትዮጵያ የሚያቀርበው የምግብ እርዳታ ለተረጂዎች ሳይደረስ ሌላ ጥቅም ውሏል በሚል እንዲቋረጥ መወሰኑን አስታወቀ። ሮይተርስ የዜና ወኪል የድርጅቱን ቃል አቀባይ መግለጫ ጠቅሶ እንደዘገበው፣…

Continue Readingየአሜሪካ የእርዳታ ድርጅት በኢትዮጵያ የሚያቀርበውን እርዳታ ለማቋረጥ ወሰነ – BBC News አማርኛ