”ያንን ጉድጓድ ማን ማሰው? ያ! ሰው። ማን ገባበት? የማሰው።” ኢትዮጵያዊነትን ቀና ለማድረግ የተኛህ ንቃ! የጀዋር የሌሊት ወፍ ፖለቲካና የኦነግ ሸኔ ኦሮምያን የመገንጠል ቅዠት።

በጅማ ጎዳናዎች ላይ ሰዎች ''አዕምሮውን ስቷል'' የሚሉት እርሱ ግን የራሱ ፍልስፍና እና አስቸጋሪ የህይወት ውጣ ውረድ ላይ ያለፈ ሰው ነው በቀይ ሽብር ጊዜ ለተፈጸመው ግድያ እና እርሱን ተከትሎ ለመጣው እልቂት…

Continue Reading”ያንን ጉድጓድ ማን ማሰው? ያ! ሰው። ማን ገባበት? የማሰው።” ኢትዮጵያዊነትን ቀና ለማድረግ የተኛህ ንቃ! የጀዋር የሌሊት ወፍ ፖለቲካና የኦነግ ሸኔ ኦሮምያን የመገንጠል ቅዠት።

በዩክሬን የወደመው የኃይል ማመንጫ ግድብ አካባቢውን አጥለቅልቋል

በደቡብ ዩክሬን የሚገኝ ኖቫ ካኮቭካ የተሰኘ ግድብ እና የኃይል ማመንጫ ጣቢያ መውደሙን ተከትሎ አካባቢው በከፍተኛ ጎርፍ ተጥለቅልቋል። የተባበሩት መንግስታት ድርጅትም የኃይል ማመንጫው ጣቢያ ውድመት የዩክሬንን ህዝብ ችግር የበለጠ የሚያባብስ ነው…

Continue Readingበዩክሬን የወደመው የኃይል ማመንጫ ግድብ አካባቢውን አጥለቅልቋል

በሱዳኑ ውጊያ መሔጃ ያጡ ኤርትራውያን ስደተኞች ወደ ሦስተኛ አገር ለመዛወር ጠየቁ

በሱዳኑ ውጊያ፣ መሔጃ በማጣታቸው በዚያው ለመቆየት መገደዳቸውን የተናገሩ ኤርትራውያን ስደተኞች፣ የተመድ የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽነር እና ዓለም አቀፍ የረድኤት ድርጅቶች፣ ደኅንነቱ ወደተጠበቀ ሦስተኛ አገር እንዲያዛውሯቸው ጠየቁ፡፡ አብርሃም ተስፋ ልዑል ያጠናቀረውን ዘገባ…

Continue Readingበሱዳኑ ውጊያ መሔጃ ያጡ ኤርትራውያን ስደተኞች ወደ ሦስተኛ አገር ለመዛወር ጠየቁ

አበላቸው ያልተከፈላቸው የመቐለ ከተማ ጡረተኞች “በሥቃይ ውስጥ ነን” አሉ

“ለሁለት ዓመት የጡረታ አበል ክፍያ ተከልክለናል፤” ያሉ፣ የመቐለ ከተማ ነዋሪ ጡረተኞች፣ ሰልፍ አካሔዱ፡፡ የጡረታ አበል ክፍያው፣ አገራቸውን በማገልገል ሠርተው እና ደክመው ያጠራቀሙት እንደኾነ የገለጹት የከተማው ጡረተኞች፣ ለሁለት ዓመት ሳይከፈላቸው በመቆየቱ፣…

Continue Readingአበላቸው ያልተከፈላቸው የመቐለ ከተማ ጡረተኞች “በሥቃይ ውስጥ ነን” አሉ

በሕግ ማስከበር ስም ወደ ዐማራ ክልል የገባው የሀገር መከላከያ ሠራዊት እንዲመለስ ተጠየቀ

የፌዴራል መንግሥት፣ በሕግ ማስከበር ስም ወደ ዐማራ ክልል ያስገባውን፣ የሀገር መከላከያ ሠራዊት ከክልሉ እንዲያስወጣ፣ በዐማራ ክልል ምክር ቤት የዐማራ ብሔራዊ ንቅናቄ /አብን/ ተመራጭ የሕዝብ እንደራሴዎች ጠየቁ፡፡ በቁጥር 13 የኾኑ፣ የአብን…

Continue Readingበሕግ ማስከበር ስም ወደ ዐማራ ክልል የገባው የሀገር መከላከያ ሠራዊት እንዲመለስ ተጠየቀ

አል-ሻብብ በዶሎ የኢትዮጵያ ወታደራዊ ሠፈር ሊፈጽም የሞከረው የሽብር ጥቃት ከሸፈ

በኢትዮጵያ ሶማልያ ድንበር፣ ዶሎ አካባቢ በሚገኘው፣ የኢትዮጵያ ወታደራዊ ሠረፍ ላይ፣ አል-ሻባብ የሰነዘረውን ጥቃት ማክሸፏን፣ ኢትዮጵያ አስታወቀች። ይኸው የአል-ሻብብ የጥቃት ሙከራ፣ የአጠፍቶ ጠፊ ቦምብ በተጠመደባቸው ሁለት ተሸከርካሪዎች አማካይነት ለመፈጸም የታቀደ እንደኾነ…

Continue Readingአል-ሻብብ በዶሎ የኢትዮጵያ ወታደራዊ ሠፈር ሊፈጽም የሞከረው የሽብር ጥቃት ከሸፈ

ሁለት የዎላይታ ተቃዋሚ ፓርቲዎች በፌዴሬሽን ም/ቤት ላይ ክስ መመሥረታቸውን አስታወቁ

•  በቅርቡ በድጋሚ ሊደረግ የታሰበውን ህዝበ ውሳኔ እንደማይቀበሉትም  ገልጸዋል ሁለት የዎላይታ ተቃዋሚ ፓርቲዎች፤የወላይታ ዞን ወደፊት በሚመሰረተው የደቡብ ኢትዮጵያ  ክልል ውስጥ ከሌሎች ዞንና ወረዳዎች ጋር እንዲደራጅ መወሰኑን በመቃወም፣ በፌደሬሽን ምክር ቤት…

Continue Readingሁለት የዎላይታ ተቃዋሚ ፓርቲዎች በፌዴሬሽን ም/ቤት ላይ ክስ መመሥረታቸውን አስታወቁ

በኬንያ የጅምላ መቃብሩ ብሔራዊ መታሰቢያ ሊሆን ነው

ክርስቶስን እንድታገኙ ተራቡ በሚል በቤተ ክርስቲያን መሪያቸው ተነግሯቸው ሕይወታቸውን ያጡበትን እና እስከአሁን 250 የሚሆኑ ስዎች ከጅምላ መቃብር ውስጥ የወጡበትን ሥፍራ ወደ ብሔራዊ መታሰቢያነት እንደሚቀይር የኬንያ መንግሥት አስታውቋል። በሰላማዊ ውቅያኖስ ባህር…

Continue Readingበኬንያ የጅምላ መቃብሩ ብሔራዊ መታሰቢያ ሊሆን ነው

የሱዳን ተፋላሚ ወገኖች ዳግም የተኩስ አቁም ንግግር ጀምረዋል

የሱዳን ተፋላሚ ወታደራዊ ኃይሎች፣ በሳዑዲ አረቢያ እና በአሜሪካ አደራዳሪነት፣ ዳግም የተኩስ አቁም ውይይት መጀመራቸውን፣ አል አረቢያ የተሰኘው የቴሌቭዥን ጣቢያ ዘግቧል፡፡ ኾኖም ተፃራሪዎቹ ኃይሎች፣ በመዲናዋ ካርቱም፣ በአየር እና በምድር የሚያደርጉትን ፍልሚያ…

Continue Readingየሱዳን ተፋላሚ ወገኖች ዳግም የተኩስ አቁም ንግግር ጀምረዋል

ብሊንከን ከሳዑዲው አቻቸው ጋር ተነጋገሩ

የዩናይትድ ስቴትሱ የውጪ ጉዳይ ሚኒስትር አንተኒ ብሊንከን በሳዑዲ ጉብኝታቸው፣  ከአገሪቱ የውጪ ጉዳይ ሚኒስትር ፋይሳል ቢን ፋርሃን እንዲሁም ከባህረ ሰላጤው የትብብር ም/ቤት አባል ከሆኑ የውጪ ጉዳይ ሚኒስትሮች ጋር ዛሬ እንደሚነጋገሩ ይጠበቃል።…

Continue Readingብሊንከን ከሳዑዲው አቻቸው ጋር ተነጋገሩ