ያልተጨለፈውን የደምበል ሐይቅ ዕምቅ ሀብት ለማልማት እየተሠራ ነው
የደምበል ሐይቅ፣ በኦሮሚያ ክልል ምሥራቅ ሸዋ ዞን ከሚገኙት ሐይቆች መካከል ትልቁ ቢኾንም፣ እስከ አሁን የተፈጥሮ ሀብት ዐቅሙን ያገናዘበ የልማት ሥራ እንዳልተከናወነበት ነዋሪዎች ገለጹ፡፡ የውኃ ትራንስፖርትን ጨምሮ የተለያዩ አገልግሎቶችን የሚሰጠው ሰፊው…
የደምበል ሐይቅ፣ በኦሮሚያ ክልል ምሥራቅ ሸዋ ዞን ከሚገኙት ሐይቆች መካከል ትልቁ ቢኾንም፣ እስከ አሁን የተፈጥሮ ሀብት ዐቅሙን ያገናዘበ የልማት ሥራ እንዳልተከናወነበት ነዋሪዎች ገለጹ፡፡ የውኃ ትራንስፖርትን ጨምሮ የተለያዩ አገልግሎቶችን የሚሰጠው ሰፊው…
በዐማራ ክልል በሰሜንና በደቡብ ወሎ ዞኖች፣ እንዲሁም በአካባቢዎቻቸው፣ የስልክ አገልግሎት እንደተቋረጠና ቤተሰቦቻቸውን ለማግኘት እንዳልቻሉ፣ ነዋሪዎች ለአሜሪካ ድምፅ ገለጹ። በሌላ በኩል፣ ካለፈው ማክሰኞ ጀምሮ፣ በደብረ ማርቆስ፣ በፍኖተ ሰላም እና በደንበጫ ከተሞች፣…
“ኑክሌር ፊውዥን” ፣ የኬሚካል አሐዶች መሠረት የኾኑትንና “አተም” ብለን የምንጠራቸውን ቅንጣቶች በማዋሐድ የሚፈጠረው ከካርቦን ነጻ የኾነ ኃይል ነው፡፡ ይህ ኃይል፣ የቀጣዩ ዘመን ንጹሕ የኃይል አማራጭ ምንጭ እንደሚኾን፣ የሳይንሱ ጠበብት፣ ላለፉት…
የኢሰመኮ እና የተመድ የጋራ የሰብአዊ መብት ምርመራ ሪፖርት፥ ለፍትሕ፣ እውነትን ለማውጣት እና ለተጎጂዎች ካሳ “ብቸኛ” መሠረት ኾኖ እንደሚያገለግል፣ ኮሚሽኑ አስታወቀ። የተባበሩት መንግሥታት ያቋቋመው ዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብቶች ባለሞያዎች ኮሚሽን፣ በኢትዮጵያ…
በግጭት የተናጠችው ሶማሊያ፣ ሀገሪቱን በመልቀቅ ላይ ያለው የአፍሪካ ኅብረት ሰላም አስከባሪ ኃይል ሂደቱን በሶስት ወር እንዲያዘገይ ጠይቃለች ሲል የኤኤፍፒ ዜና ወኪል ተመልክቼዋለሁ ያለውን የመንግስት ሰነድ ጠቅሶ ዘግቧል። ከአል ሻባብ ሚሊሺያ…
የኒው ጀርሲ እንደራሴ የሆኑት ባብ ሜኔንዴዝ እና ባለቤታቸው በቤታቸው በተደረግ ፍተሻ 1 መቶ ሺሕ ብር የሚያወጣ ወርቅ እና 480 ሺሕ ዶላር ጥሬ ገንዘብ መገኘቱን ተከትሉ በጉቦ መከሰሳቸውን የፌዴራል አቃቢያን ህጎች…
በኢትዮጵያ ዐማራ ክልል የሰው ህይወት የቀጠፈው ግጭት መቀጠሉን ተከትሎ፣ በአፍሪካ ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ለመምከር የተቋቋማው ጣና ሮረም በመጪው ጥቅምት ሊያደርገው የነበረውን ስብሰባ ወደ ሚያዚያ አስተላልፏል። መድረኩ ትናንት ባወጣው መግለጫ፣ ስብሰባው…
በትግራይ የተቃውሞ ሰልፍ ሊዘግቡ የወጡ ሶስት ጋዜጠኞችን ፖሊሶች ደብድበው አስረዋል ሲል የጋዜጠኞች ተሟጋች ቡድኑ ሲፒጄ ከሰሰ። ጥቃቱ የተፈጸመው ጳጉሜ 2፣ 2015 በክልሉ መዲና መቀሌ በክልሉ አስተዳደር ተከልክሎ የነበረውን የተቃዋሚ ፓርቲዎች…
በሰው ቁመና አምሳል ከዕንጨት ተጠርበው የተሠሩት ስድስት ግዙፍ የዕንጨት ቅርጾች፣ ሰሜናዊ ምዕራብ ፓሲፊክ እየተባለ የሚታወቀው የሰሜናዊ ምዕራብ ዩናይትድ ስቴትስ ሞገስ ኾነዋል፡፡ በቅርጾቹ ቀልባቸው የተሳቡ ሰዎች፣ ጫካው ውስጥ በፍለጋ እንዲያገኟቸው በማነሣሣት፣…
· የአል-ሻባብ የድል መግለጫ “ፕሮፓጋንዳ ነው” - በሶማሊያ የኢትዮጵያ አምባሳደር አል-ሻባብ፣ በደቡባዊ ምዕራብ ሶማሊያ በምትገኘው ባኮል ግዛት፣ የኢትዮጵያን ወታደሮች ጭነው ይጓዙ በነበሩ ወታደራዊ ተሽከርካሪዎች አጀብ ላይ፣ ባለፈው ሳምንት እሑድ፣…