ያልተጨለፈውን የደምበል ሐይቅ ዕምቅ ሀብት ለማልማት እየተሠራ ነው

የደምበል ሐይቅ፣ በኦሮሚያ ክልል ምሥራቅ ሸዋ ዞን ከሚገኙት ሐይቆች መካከል ትልቁ ቢኾንም፣ እስከ አሁን የተፈጥሮ ሀብት ዐቅሙን ያገናዘበ የልማት ሥራ እንዳልተከናወነበት ነዋሪዎች ገለጹ፡፡ የውኃ ትራንስፖርትን ጨምሮ የተለያዩ አገልግሎቶችን የሚሰጠው ሰፊው…

Continue Readingያልተጨለፈውን የደምበል ሐይቅ ዕምቅ ሀብት ለማልማት እየተሠራ ነው

በሰሜንና በደቡብ ወሎ አንዳንድ አካባቢዎች የስልክ አገልግሎት እንደተቋረጠ ተገለጸ

በዐማራ ክልል በሰሜንና በደቡብ ወሎ ዞኖች፣ እንዲሁም በአካባቢዎቻቸው፣ የስልክ አገልግሎት እንደተቋረጠና ቤተሰቦቻቸውን ለማግኘት እንዳልቻሉ፣ ነዋሪዎች ለአሜሪካ ድምፅ ገለጹ። በሌላ በኩል፣ ካለፈው ማክሰኞ ጀምሮ፣ በደብረ ማርቆስ፣ በፍኖተ ሰላም እና በደንበጫ ከተሞች፣…

Continue Readingበሰሜንና በደቡብ ወሎ አንዳንድ አካባቢዎች የስልክ አገልግሎት እንደተቋረጠ ተገለጸ

‘ኑክሌር ፊውዥን’ ቀጣዩ የንጹሕ ኃይል አማራጭ እንደሚኾን ተስፋ ፈንጥቋል

“ኑክሌር ፊውዥን” ፣ የኬሚካል አሐዶች መሠረት የኾኑትንና “አተም” ብለን የምንጠራቸውን ቅንጣቶች በማዋሐድ የሚፈጠረው ከካርቦን ነጻ የኾነ ኃይል ነው፡፡ ይህ ኃይል፣ የቀጣዩ ዘመን ንጹሕ የኃይል አማራጭ ምንጭ እንደሚኾን፣ የሳይንሱ ጠበብት፣ ላለፉት…

Continue Reading‘ኑክሌር ፊውዥን’ ቀጣዩ የንጹሕ ኃይል አማራጭ እንደሚኾን ተስፋ ፈንጥቋል

ኢሰመኮ ከተመድ ቡድን ጋራ ያወጣው የምርመራ ሪፖርት “ለሽግግር ፍትሕ መነሻ ይኾናል” ሲል ሞገተ

የኢሰመኮ እና የተመድ የጋራ የሰብአዊ መብት ምርመራ ሪፖርት፥ ለፍትሕ፣ እውነትን ለማውጣት እና ለተጎጂዎች ካሳ “ብቸኛ” መሠረት ኾኖ እንደሚያገለግል፣ ኮሚሽኑ አስታወቀ። የተባበሩት መንግሥታት ያቋቋመው ዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብቶች ባለሞያዎች ኮሚሽን፣ በኢትዮጵያ…

Continue Readingኢሰመኮ ከተመድ ቡድን ጋራ ያወጣው የምርመራ ሪፖርት “ለሽግግር ፍትሕ መነሻ ይኾናል” ሲል ሞገተ

የአፍሪካ ኅብረት ሰላም አስከባሪ ኃይል ሀገሪቱን ለቆ መውጣቱን በ90 ቀን እንዲያዘገይ ሶማሊያ ጠየቀች

በግጭት የተናጠችው ሶማሊያ፣ ሀገሪቱን በመልቀቅ ላይ ያለው የአፍሪካ ኅብረት ሰላም አስከባሪ ኃይል ሂደቱን በሶስት ወር እንዲያዘገይ ጠይቃለች ሲል የኤኤፍፒ ዜና ወኪል ተመልክቼዋለሁ ያለውን የመንግስት ሰነድ ጠቅሶ ዘግቧል። ከአል ሻባብ ሚሊሺያ…

Continue Readingየአፍሪካ ኅብረት ሰላም አስከባሪ ኃይል ሀገሪቱን ለቆ መውጣቱን በ90 ቀን እንዲያዘገይ ሶማሊያ ጠየቀች

የዐማራ ክልል ግጭት መቀጠሉን ተከትሎ በመጪው ወር ሊደረግ የነበረው የጣና ፎረም ስብሰባ ተላለፈ

በኢትዮጵያ ዐማራ ክልል የሰው ህይወት የቀጠፈው ግጭት መቀጠሉን ተከትሎ፣ በአፍሪካ ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ለመምከር የተቋቋማው ጣና ሮረም  በመጪው ጥቅምት ሊያደርገው የነበረውን ስብሰባ ወደ ሚያዚያ አስተላልፏል። መድረኩ ትናንት ባወጣው መግለጫ፣ ስብሰባው…

Continue Readingየዐማራ ክልል ግጭት መቀጠሉን ተከትሎ በመጪው ወር ሊደረግ የነበረው የጣና ፎረም ስብሰባ ተላለፈ

በትግራይ ፖሊሶች ጋዜጠኞች ላይ ጥቃት ፈጽመዋል ሲል ሲፒጄ ከሰሰ

በትግራይ የተቃውሞ ሰልፍ ሊዘግቡ የወጡ ሶስት ጋዜጠኞችን ፖሊሶች ደብድበው አስረዋል ሲል የጋዜጠኞች ተሟጋች ቡድኑ ሲፒጄ ከሰሰ። ጥቃቱ የተፈጸመው ጳጉሜ 2፣ 2015 በክልሉ መዲና መቀሌ በክልሉ አስተዳደር ተከልክሎ የነበረውን የተቃዋሚ ፓርቲዎች…

Continue Readingበትግራይ ፖሊሶች ጋዜጠኞች ላይ ጥቃት ፈጽመዋል ሲል ሲፒጄ ከሰሰ

በሰው አምሳል ከዕንጨት የተጠረቡ ግዙፍ ቅርጾች – የሰሜናዊ ምዕራብ ፓስፊክ ሞገሶች

በሰው ቁመና አምሳል ከዕንጨት ተጠርበው የተሠሩት ስድስት ግዙፍ የዕንጨት ቅርጾች፣ ሰሜናዊ ምዕራብ ፓሲፊክ እየተባለ የሚታወቀው የሰሜናዊ ምዕራብ ዩናይትድ ስቴትስ ሞገስ ኾነዋል፡፡ በቅርጾቹ ቀልባቸው የተሳቡ ሰዎች፣ ጫካው ውስጥ በፍለጋ እንዲያገኟቸው በማነሣሣት፣…

Continue Readingበሰው አምሳል ከዕንጨት የተጠረቡ ግዙፍ ቅርጾች – የሰሜናዊ ምዕራብ ፓስፊክ ሞገሶች

አል-ሻባብ በሶማሊያ የኢትዮጵያ ወታደራዊ ተሽከርካሪዎች ላይ ጥቃት አደረሰ

·    የአል-ሻባብ የድል መግለጫ “ፕሮፓጋንዳ ነው” - በሶማሊያ የኢትዮጵያ አምባሳደር አል-ሻባብ፣ በደቡባዊ ምዕራብ ሶማሊያ በምትገኘው ባኮል ግዛት፣ የኢትዮጵያን ወታደሮች ጭነው ይጓዙ በነበሩ ወታደራዊ ተሽከርካሪዎች አጀብ ላይ፣ ባለፈው ሳምንት እሑድ፣…

Continue Readingአል-ሻባብ በሶማሊያ የኢትዮጵያ ወታደራዊ ተሽከርካሪዎች ላይ ጥቃት አደረሰ