“ነዋሪዎች ሕጋዊ የቤት ካርታ እያላቸው ቤቶቻቸውን ማፍረሱና ማፈናቀሉ አልበቃ ብሎ በእምነት ተቋማት ላይ የሚያደርገው ሕገወጥ ፈረሳ ገዢው መንግስት ለሕግ አለመገዛቱን ያሳያል።” የአማራ ማህ…

“ነዋሪዎች ሕጋዊ የቤት ካርታ እያላቸው ቤቶቻቸውን ማፍረሱና ማፈናቀሉ አልበቃ ብሎ በእምነት ተቋማት ላይ የሚያደርገው ሕገወጥ ፈረሳ ገዢው መንግስት ለሕግ አለመገዛቱን ያሳያል።” የአማራ ማህበር በቻይና (አማቻ) የአማራ ሚዲያ ማዕከል (አሚማ)… ግንቦት

Read More »

NEWS ALERT; የትግራይ ወራሪ በራያ ጥቃት ሊፈፅም ነው‼️ ግንቦት 30 ቀን 2015 ዓ.ም… አሻራ ሚዲያ ፣ ትህነግ/ህወሓት ትናንት ምሽት ጀምሮ በተጠናከረ መንገድ ኃይሉን አጠናክሮ…

NEWS ALERT; የትግራይ ወራሪ በራያ ጥቃት ሊፈፅም ነው‼️ ግንቦት 30 ቀን 2015 ዓ.ም… አሻራ ሚዲያ ፣ ትህነግ/ህወሓት ትናንት ምሽት ጀምሮ በተጠናከረ መንገድ ኃይሉን አጠናክሮ ወደ ራያ ጉዞ ጀምሯል። ትጥቅ ፈትቷል

Read More »

ገዳ ስታር ቢዝነስ ግሩፕ አክስዮን ማህበር ጂ-ኢምፓየር ቴክኖሎጂ የተሰኘ ግዙፍ የመኪና አምራች ድርጅት አክሲዮንን ጨምሮ አራት አክሲዮኖችን ለሽያጭ ማቅረቡን አስታውቋል።ካምፓኒው በምስራቅ…

https://cdn4.telegram-cdn.org/file/uJC0jt0JCiehgp56w2R4gPimlzDGq-sbLNJs5u9VA-JQ0QYPLZ9qZ1SvJdAXk_rw-AFX8-g2IRMELZHxrKLvmfOuJyn8_GfNF-yIqF4C5WNPZwHT6JL93swVss-30DjkZdnd3Na6-79OmKoUDok5nsrCO8EThoRa9ebZfaRd1F8vv8n_NnDErlIM2vdIxXeBh4692mrFqCGXvlVbuf8XdnXDylseQVhsJJLVaIqU9TWQ0BMX_C_p8Ie5_X9hjl10uo64QgXwg9kOAKJoExHTpepakIm4Suvb1XW853Pke_kT8tiDUnTSkLd51dIwovxmOxq0o5f6AwXO-_cCsgeuCg.jpg ገዳ ስታር ቢዝነስ ግሩፕ አክስዮን ማህበር ጂ-ኢምፓየር ቴክኖሎጂ የተሰኘ ግዙፍ የመኪና አምራች ድርጅት አክሲዮንን ጨምሮ አራት አክሲዮኖችን ለሽያጭ ማቅረቡን አስታውቋል። ካምፓኒው በምስራቅ አፍሪካ በግዙፍ የአክሲዮን ኢንቨስትመንት አዋጭነታቸው የተረጋገጡ በአንድ

Read More »

ፍርድ ቤቱ ጎበዜ ሲሳይን ጨምሮ በ7 ግለሰቦች ላይ የ5 ቀን ክስ መመስረቻ ጊዜ ፈቀደ። አማራ ሚዲያ ማዕከል (አሚማ) ግንቦት 29/2015 ዓ/ም አዲስ አበባ ኢትዮጵያ የፌዴራል…

ፍርድ ቤቱ ጎበዜ ሲሳይን ጨምሮ በ7 ግለሰቦች ላይ የ5 ቀን ክስ መመስረቻ ጊዜ ፈቀደ። አማራ ሚዲያ ማዕከል (አሚማ) ግንቦት 29/2015 ዓ/ም አዲስ አበባ ኢትዮጵያ የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ

Read More »

በአዲስ አበባ ፣ ኦሮሚያ እና አማራ ክልሎች ሰዎችን በኃይል አፍኖ የመሰወር ድርጊት ተባብሷል ሲል ኢሰመኮ አስታወቀ፤ ድርጊትቱ በአፋጣኝ ሊቆም እንደሚገባም አሳስቧል። አማራ ሚዲያ ማዕከል (አ…

በአዲስ አበባ ፣ ኦሮሚያ እና አማራ ክልሎች ሰዎችን በኃይል አፍኖ የመሰወር ድርጊት ተባብሷል ሲል ኢሰመኮ አስታወቀ፤ ድርጊትቱ በአፋጣኝ ሊቆም እንደሚገባም አሳስቧል። አማራ ሚዲያ ማዕከል (አሚማ) ግንቦት 29/2015 ዓ/ም አዲስ አበባ

Read More »

ፍርድ ቤቱ በአንዋር መስጊድ በቁጥጥር ስር በዋሉ ግለሰቦች ላይ ለፖሊስ 7 ተጨማሪ የምርመራ ቀናት ፈቀደ። አማራ ሚዲያ ማዕከል (አሚማ) ግንቦት 29/2015 ዓ/ም አዲስ አበባ…

ፍርድ ቤቱ በአንዋር መስጊድ በቁጥጥር ስር በዋሉ ግለሰቦች ላይ ለፖሊስ 7 ተጨማሪ የምርመራ ቀናት ፈቀደ። አማራ ሚዲያ ማዕከል (አሚማ) ግንቦት 29/2015 ዓ/ም አዲስ አበባ ኢትዮጵያ ከአስራ ሁለት ቀናት በፊት ግንቦት

Read More »

በመምህር ተሾመ በየነ ላይ ፍርድ ቤቱ ለፖሊስ ዘጠኝ ተጨማሪ የምርመራ ቀናትን ፈቀደ። አማራ ሚዲያ ማዕከል (አሚማ) ግንቦት 29/2015 ዓ/ም አዲስ አበባ ኢትዮጵያ በጴጥሮሳ…

በመምህር ተሾመ በየነ ላይ ፍርድ ቤቱ ለፖሊስ ዘጠኝ ተጨማሪ የምርመራ ቀናትን ፈቀደ። አማራ ሚዲያ ማዕከል (አሚማ) ግንቦት 29/2015 ዓ/ም አዲስ አበባ ኢትዮጵያ በጴጥሮሳውያን ኅብረት እና በሀገር አቀፍ የቤተ ክርስቲያን ወቅታዊ

Read More »

በታወከው የዳርፉር ግዛት የሰላም አስከባሪ ኃይል ሥምሪት አስፈላጊነት እየተነሣ ነው

https://gdb.voanews.com/01000000-0aff-0242-6b38-08db66bc18e5_tv_w800_h450.jpgድንበር ተሻግረው ወደ ቻድ የተሰደዱ ሱዳናውያን ቁጥር፣ ባለፈው ሳምንት ኀሙስ ከአንድ መቶ ሺሕ ማለፉን፣ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት አስታውቋል። ከሱዳናውያኑ ስደተኞች የሚበዙት፣ የምዕራብ ዳርፉር አካባቢ ነዋሪዎች እንደኾኑ ተመልክቷል። ተንታኞች እንደሚሉት፣ የሱዳን

Read More »

በኢትዮጵያ ሕፃናት ከትጥቃዊ ግጭት ሊጠበቁ እንደሚገባ ተመድ አሳሰበ

https://gdb.voanews.com/01000000-0a00-0242-9826-08db66c1291f_tv_w800_h450.jpgበኢትዮጵያ፣ በትጥቅ የተደገፈ ግጭት ውስጥ የሚያልፉ ሕፃናት ደኅንነት ሊጠበቅ እንደሚገባ፣ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሕፃናት እና የትጥቅ ግጭት ልዩ ተወካይ ቨርጅኒያ ጋምባ ተናገሩ። ልዩ ተወካዩዋ ይህን የተናገሩት፣ ግጭትን በዘላቂነት ለማስቆም በተደረሰው

Read More »

በምግብ እና በሕክምና ዕጦት የተማረሩ የትግራይ ክልል የጦር ጉዳተኞች ለሦስተኛ ጊዜ ሰልፍ ወጡ

https://gdb.voanews.com/01000000-0aff-0242-6a06-08db66be63a0_tv_w800_h450.jpgየትግራይ ክልል የጦር ጉዳተኞች፣ የመሠረታዊ አገልግሎት አቅርቦት እንዲሟላላቸው በመጠየቅ፣ ትላንት ለሦስተኛ ጊዜ በመቐለ ሰልፍ አካሔዱ፡፡የምግብ አቅርቦቱ እና የሕክምና አገልግሎቱ እንዲሟላላቸው የጠየቁት ሰልፈኞቹ፣ በጊዜያዊ አስተዳደሩ አመራሮች፣ ተገቢው ትኩረት እንዲሰጣቸው ጠይቀዋል፡፡ ቅሬታቸውን

Read More »

የሚኒስትሮች ምክር ቤት የ2016 በጀት ብር 801.65 ቢሊዮን እንዲኾን አጸደቀ

https://gdb.voanews.com/01000000-c0a8-0242-c65f-08db66bcb7a5_tv_w800_h450.jpgየሚኒስትሮች ምክር ቤት፣ የቀጣዩ 2016 ዓ.ም. የመንግሥት በጀት፣ ብር 801 ነጥብ 65 እንዲኾን አጽድቋል፡፡ ምክር ቤቱ፣ ዛሬ በካሔደው ስብሰባ፣ ባጸደቀው የበጀት ረቂቅ፣ የሀገር ደኅንነትን ማስጠበቅ እና በጦርነት የወደሙ መሠረተ ልማቶችን

Read More »

የሂዩማን ራይትስ ዋችን ክስ የኢትዮጵያ መንግሥት አስተባበለ

https://gdb.voanews.com/01000000-0aff-0242-2795-08db66bad782_tv_w800_h450.jpgምዕራብ ትግራይ ውስጥ “በዐማራ ኃይሎችና በአካባቢ ባለሥልጣናት ዘር ማፅዳት ተፈፅሟል” ሲል ሂዩማን ራይትስ ዋች ያሰማውን ክሥ የኢትዮጵያ መንግሥት ዛሬ አስተባብሏል። የኢትዮጵያ የመንግሥት ኮምዩኒኬሽንስ አገልግሎት ዛሬ ባወጣው ምላሽ የያዘ መግለጫ የሂውማን

Read More »

የሰሜን አሜሪካን ማኀበረ ካህናት በወቅታዊ ጉዳይ ያሳለፈው የአቋም መግለጫ “ውድ የአሻራ ሚዲያ ቤተሰቦች የአሻራ ሚዲያ ቻናልን ላይክና ሰብስክራይብ በማድረግ ድጋፋችሁን ታሳዩን ዘንድ በአክብሮ…

የሰሜን አሜሪካን ማኀበረ ካህናት በወቅታዊ ጉዳይ ያሳለፈው የአቋም መግለጫ “ውድ የአሻራ ሚዲያ ቤተሰቦች የአሻራ ሚዲያ ቻናልን ላይክና ሰብስክራይብ በማድረግ ድጋፋችሁን ታሳዩን ዘንድ በአክብሮት እንጠይቃለን።” ለፈጣንና አዳዲስ መረጃዎች አሻራ ሚዲያ የአይበገሬዎቹ

Read More »