
“ነዋሪዎች ሕጋዊ የቤት ካርታ እያላቸው ቤቶቻቸውን ማፍረሱና ማፈናቀሉ አልበቃ ብሎ በእምነት ተቋማት ላይ የሚያደርገው ሕገወጥ ፈረሳ ገዢው መንግስት ለሕግ አለመገዛቱን ያሳያል።” የአማራ ማህ…
“ነዋሪዎች ሕጋዊ የቤት ካርታ እያላቸው ቤቶቻቸውን ማፍረሱና ማፈናቀሉ አልበቃ ብሎ በእምነት ተቋማት ላይ የሚያደርገው ሕገወጥ ፈረሳ ገዢው መንግስት ለሕግ አለመገዛቱን ያሳያል።” የአማራ ማህበር በቻይና (አማቻ) የአማራ ሚዲያ ማዕከል (አሚማ)… ግንቦት

NEWS ALERT; የትግራይ ወራሪ በራያ ጥቃት ሊፈፅም ነው‼️ ግንቦት 30 ቀን 2015 ዓ.ም… አሻራ ሚዲያ ፣ ትህነግ/ህወሓት ትናንት ምሽት ጀምሮ በተጠናከረ መንገድ ኃይሉን አጠናክሮ…
NEWS ALERT; የትግራይ ወራሪ በራያ ጥቃት ሊፈፅም ነው‼️ ግንቦት 30 ቀን 2015 ዓ.ም… አሻራ ሚዲያ ፣ ትህነግ/ህወሓት ትናንት ምሽት ጀምሮ በተጠናከረ መንገድ ኃይሉን አጠናክሮ ወደ ራያ ጉዞ ጀምሯል። ትጥቅ ፈትቷል
ገዳ ስታር ቢዝነስ ግሩፕ አክስዮን ማህበር ጂ-ኢምፓየር ቴክኖሎጂ የተሰኘ ግዙፍ የመኪና አምራች ድርጅት አክሲዮንን ጨምሮ አራት አክሲዮኖችን ለሽያጭ ማቅረቡን አስታውቋል።ካምፓኒው በምስራቅ…
https://cdn4.telegram-cdn.org/file/uJC0jt0JCiehgp56w2R4gPimlzDGq-sbLNJs5u9VA-JQ0QYPLZ9qZ1SvJdAXk_rw-AFX8-g2IRMELZHxrKLvmfOuJyn8_GfNF-yIqF4C5WNPZwHT6JL93swVss-30DjkZdnd3Na6-79OmKoUDok5nsrCO8EThoRa9ebZfaRd1F8vv8n_NnDErlIM2vdIxXeBh4692mrFqCGXvlVbuf8XdnXDylseQVhsJJLVaIqU9TWQ0BMX_C_p8Ie5_X9hjl10uo64QgXwg9kOAKJoExHTpepakIm4Suvb1XW853Pke_kT8tiDUnTSkLd51dIwovxmOxq0o5f6AwXO-_cCsgeuCg.jpg ገዳ ስታር ቢዝነስ ግሩፕ አክስዮን ማህበር ጂ-ኢምፓየር ቴክኖሎጂ የተሰኘ ግዙፍ የመኪና አምራች ድርጅት አክሲዮንን ጨምሮ አራት አክሲዮኖችን ለሽያጭ ማቅረቡን አስታውቋል። ካምፓኒው በምስራቅ አፍሪካ በግዙፍ የአክሲዮን ኢንቨስትመንት አዋጭነታቸው የተረጋገጡ በአንድ
Algeria, Sierra Leone Elected as Non-permanent African Members of UNSC
ADDIS ABABA – African Union has congratulated Algeria and Sierra Leone following their elections as non-permanent members of the UN Security Council, representing the continent. Overall, 192 countries voted today
MoTI: No Price Change on Fuel for June
ADDIS ABABA – Fuel prices will remain unchanged for the month of July, the Ministry of Trade and Regional Integration disclosed Monday. The Ministry assesses the fuel prices to make

ፍርድ ቤቱ ጎበዜ ሲሳይን ጨምሮ በ7 ግለሰቦች ላይ የ5 ቀን ክስ መመስረቻ ጊዜ ፈቀደ። አማራ ሚዲያ ማዕከል (አሚማ) ግንቦት 29/2015 ዓ/ም አዲስ አበባ ኢትዮጵያ የፌዴራል…
ፍርድ ቤቱ ጎበዜ ሲሳይን ጨምሮ በ7 ግለሰቦች ላይ የ5 ቀን ክስ መመስረቻ ጊዜ ፈቀደ። አማራ ሚዲያ ማዕከል (አሚማ) ግንቦት 29/2015 ዓ/ም አዲስ አበባ ኢትዮጵያ የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ
An average of 10 fatal car accidents occur each day in Ethiopia
In only the last nine months, more than 2,700 people in Ethiopia lost their lives in auto accidents. The Road Safety and Insurance Fund Service, which was established in 2014,
The government has decided to provide 801.6 billion birr in the proposed budget for the next year
The Council of Ministers examined and approved a resolution regarding the Federal Government’s draughts budget for the 2016(2024/2024 fiscal year during its 21st regular meeting. In order to maintain national

በአዲስ አበባ ፣ ኦሮሚያ እና አማራ ክልሎች ሰዎችን በኃይል አፍኖ የመሰወር ድርጊት ተባብሷል ሲል ኢሰመኮ አስታወቀ፤ ድርጊትቱ በአፋጣኝ ሊቆም እንደሚገባም አሳስቧል። አማራ ሚዲያ ማዕከል (አ…
በአዲስ አበባ ፣ ኦሮሚያ እና አማራ ክልሎች ሰዎችን በኃይል አፍኖ የመሰወር ድርጊት ተባብሷል ሲል ኢሰመኮ አስታወቀ፤ ድርጊትቱ በአፋጣኝ ሊቆም እንደሚገባም አሳስቧል። አማራ ሚዲያ ማዕከል (አሚማ) ግንቦት 29/2015 ዓ/ም አዲስ አበባ
ፍርድ ቤቱ በአንዋር መስጊድ በቁጥጥር ስር በዋሉ ግለሰቦች ላይ ለፖሊስ 7 ተጨማሪ የምርመራ ቀናት ፈቀደ። አማራ ሚዲያ ማዕከል (አሚማ) ግንቦት 29/2015 ዓ/ም አዲስ አበባ…
ፍርድ ቤቱ በአንዋር መስጊድ በቁጥጥር ስር በዋሉ ግለሰቦች ላይ ለፖሊስ 7 ተጨማሪ የምርመራ ቀናት ፈቀደ። አማራ ሚዲያ ማዕከል (አሚማ) ግንቦት 29/2015 ዓ/ም አዲስ አበባ ኢትዮጵያ ከአስራ ሁለት ቀናት በፊት ግንቦት

በመምህር ተሾመ በየነ ላይ ፍርድ ቤቱ ለፖሊስ ዘጠኝ ተጨማሪ የምርመራ ቀናትን ፈቀደ። አማራ ሚዲያ ማዕከል (አሚማ) ግንቦት 29/2015 ዓ/ም አዲስ አበባ ኢትዮጵያ በጴጥሮሳ…
በመምህር ተሾመ በየነ ላይ ፍርድ ቤቱ ለፖሊስ ዘጠኝ ተጨማሪ የምርመራ ቀናትን ፈቀደ። አማራ ሚዲያ ማዕከል (አሚማ) ግንቦት 29/2015 ዓ/ም አዲስ አበባ ኢትዮጵያ በጴጥሮሳውያን ኅብረት እና በሀገር አቀፍ የቤተ ክርስቲያን ወቅታዊ
በታወከው የዳርፉር ግዛት የሰላም አስከባሪ ኃይል ሥምሪት አስፈላጊነት እየተነሣ ነው
https://gdb.voanews.com/01000000-0aff-0242-6b38-08db66bc18e5_tv_w800_h450.jpgድንበር ተሻግረው ወደ ቻድ የተሰደዱ ሱዳናውያን ቁጥር፣ ባለፈው ሳምንት ኀሙስ ከአንድ መቶ ሺሕ ማለፉን፣ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት አስታውቋል። ከሱዳናውያኑ ስደተኞች የሚበዙት፣ የምዕራብ ዳርፉር አካባቢ ነዋሪዎች እንደኾኑ ተመልክቷል። ተንታኞች እንደሚሉት፣ የሱዳን
በኢትዮጵያ ሕፃናት ከትጥቃዊ ግጭት ሊጠበቁ እንደሚገባ ተመድ አሳሰበ
https://gdb.voanews.com/01000000-0a00-0242-9826-08db66c1291f_tv_w800_h450.jpgበኢትዮጵያ፣ በትጥቅ የተደገፈ ግጭት ውስጥ የሚያልፉ ሕፃናት ደኅንነት ሊጠበቅ እንደሚገባ፣ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሕፃናት እና የትጥቅ ግጭት ልዩ ተወካይ ቨርጅኒያ ጋምባ ተናገሩ። ልዩ ተወካዩዋ ይህን የተናገሩት፣ ግጭትን በዘላቂነት ለማስቆም በተደረሰው
Tsega Belachew’s purported abductor in Hawassa has been taken into custody
According to the peace and security office of the Sidama National Region, the accused criminal who kidnapped Tsega in Hawasa city has been arrested in Hula district. The wanted suspect
በምግብ እና በሕክምና ዕጦት የተማረሩ የትግራይ ክልል የጦር ጉዳተኞች ለሦስተኛ ጊዜ ሰልፍ ወጡ
https://gdb.voanews.com/01000000-0aff-0242-6a06-08db66be63a0_tv_w800_h450.jpgየትግራይ ክልል የጦር ጉዳተኞች፣ የመሠረታዊ አገልግሎት አቅርቦት እንዲሟላላቸው በመጠየቅ፣ ትላንት ለሦስተኛ ጊዜ በመቐለ ሰልፍ አካሔዱ፡፡የምግብ አቅርቦቱ እና የሕክምና አገልግሎቱ እንዲሟላላቸው የጠየቁት ሰልፈኞቹ፣ በጊዜያዊ አስተዳደሩ አመራሮች፣ ተገቢው ትኩረት እንዲሰጣቸው ጠይቀዋል፡፡ ቅሬታቸውን
የሚኒስትሮች ምክር ቤት የ2016 በጀት ብር 801.65 ቢሊዮን እንዲኾን አጸደቀ
https://gdb.voanews.com/01000000-c0a8-0242-c65f-08db66bcb7a5_tv_w800_h450.jpgየሚኒስትሮች ምክር ቤት፣ የቀጣዩ 2016 ዓ.ም. የመንግሥት በጀት፣ ብር 801 ነጥብ 65 እንዲኾን አጽድቋል፡፡ ምክር ቤቱ፣ ዛሬ በካሔደው ስብሰባ፣ ባጸደቀው የበጀት ረቂቅ፣ የሀገር ደኅንነትን ማስጠበቅ እና በጦርነት የወደሙ መሠረተ ልማቶችን
የሂዩማን ራይትስ ዋችን ክስ የኢትዮጵያ መንግሥት አስተባበለ
https://gdb.voanews.com/01000000-0aff-0242-2795-08db66bad782_tv_w800_h450.jpgምዕራብ ትግራይ ውስጥ “በዐማራ ኃይሎችና በአካባቢ ባለሥልጣናት ዘር ማፅዳት ተፈፅሟል” ሲል ሂዩማን ራይትስ ዋች ያሰማውን ክሥ የኢትዮጵያ መንግሥት ዛሬ አስተባብሏል። የኢትዮጵያ የመንግሥት ኮምዩኒኬሽንስ አገልግሎት ዛሬ ባወጣው ምላሽ የያዘ መግለጫ የሂውማን

የሰሜን አሜሪካን ማኀበረ ካህናት በወቅታዊ ጉዳይ ያሳለፈው የአቋም መግለጫ “ውድ የአሻራ ሚዲያ ቤተሰቦች የአሻራ ሚዲያ ቻናልን ላይክና ሰብስክራይብ በማድረግ ድጋፋችሁን ታሳዩን ዘንድ በአክብሮ…
የሰሜን አሜሪካን ማኀበረ ካህናት በወቅታዊ ጉዳይ ያሳለፈው የአቋም መግለጫ “ውድ የአሻራ ሚዲያ ቤተሰቦች የአሻራ ሚዲያ ቻናልን ላይክና ሰብስክራይብ በማድረግ ድጋፋችሁን ታሳዩን ዘንድ በአክብሮት እንጠይቃለን።” ለፈጣንና አዳዲስ መረጃዎች አሻራ ሚዲያ የአይበገሬዎቹ