”ባሕላዊ ፣ ተፈጥሯዊና ታሪካዊ ቅርሶችን ለዓለም በማስተዋወቅ የቱሪስት መዳረሻ ለማድረግ እንሠራለን” የጉራጌ ዞን አሥተዳደር።

ባሕር ዳር: መስከረም 13/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ”መስቀል በጉራጌ ዞናዊ ፌስቲቫል” በጉራጌ ዞን ምሁር አክሊል ወረዳ ተክለሃይማኖት ቀበሌ እየተካሄደ ይገኛል። የጉራጌ ዞን አሥተዳደር፣ የጉራጌ ዞን ባሕልና ቱሪዝም መምሪያ፣ የጉራጌ ልማትና ባሕል

Read More »

በአዲስ አበባ ከተማ ሕጋዊ ሥርዓትን ያልተከተሉ የጅምላ እስሮች ቀጥለዋል – ኢሰመጉ – BBC News አማርኛ

https://ichef.bbci.co.uk/news/1024/branded_amharic/5d7b/live/3ae5e770-5ab5-11ee-b8af-8301cdef476d.jpg በአዲስ አበባ ከተማ ሕጋዊ ሥርዓትን ያልተከተሉ እና አንዳንዶቹም አስገድዶ የመሰወር ባህርይ ያላቸው የጅምላ እስሮች መፈፀም መቀጠላቸውን የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባኤ (ኢሰመጉ) አስታወቀ። ኢሰመጉ በመግለጫው የሚመለከታቸው አካላት እነዚህን ከሕግ አግባብ

Read More »

እናት ባንክ በጎዳና ፅዳት ላይ የተሰማሩ እናቶችን የገቢ አቅም በዘላቂነት ለማጠናከር የሚያስችል ስምምነት ተፈራርሟል።እናት ባንክ ከእንደዜጋ ማህበራዊ እንደራሴ እና አነጋ ኢንጅነሪንግ ጋር በ…

https://cdn4.telegram-cdn.org/file/kukWSLlV4X-s8IrnPFv-N51bLrPYDzzM0VsaxWQ6CrlDen9l1UHd0ztNcJNBdXJeh8SKh4h4hLfrDHTyQEbW4ntkcT5GT1E2UGs8Me3xf04mtzU0EpDlM0Wwum9pWYhoCJaGd9j5eRuQgBJDcV8njnoCGZH6FtiTb2vcuDzf8V3ZLFNlU_95cPtPNUMpCg4o8Ak0Vo3sYb2MGbEE1Hn7lzpKQMn9BB1CmCU2djSAt1j2XTBnRX0iqm-2yhj8lg1ULvjkAy5TCjfueEAuaWHN6_DL6yeDTXLhdmgV_TqpJXBeel3y_MGYuQzyU98LULXM9j9n0MdZnWIUbJ3RWa8UWQ.jpg እናት ባንክ በጎዳና ፅዳት ላይ የተሰማሩ እናቶችን የገቢ አቅም በዘላቂነት ለማጠናከር የሚያስችል ስምምነት ተፈራርሟል። እናት ባንክ ከእንደዜጋ ማህበራዊ እንደራሴ እና አነጋ ኢንጅነሪንግ ጋር በመሆን የእናቶችን የገቢ አቅም ማሳደግ መሠረት

Read More »

ኢን-ጆይ  በርገር ለአራት  የበጎ አድራጎት ድርጅቶች  የእርዳታ ድጋፍ አደረገ፡፡ላለለፉት 13 አመታት የፈጣን ምግቦችን(Fast food chain) በማቅረብ አገልግሎት  ላይ የተሰማራው ኢን-…

https://cdn4.telegram-cdn.org/file/Hs6iHVPaqUvQKXrWneHXJqKY0-WmnQRaNi4Bl5UxQTBmMYYuTl8e3K8rQ595NrDlW0ogbUfWFE8tu3EE2YRlDzd6RNCNgkfh0qUQQmRr4Ok-3w8DfE3Sf_ylKBrynVcD313-olV3-70sR483m-4-FY4vTtARqMqwlle3tOAt509iJlyYl037Thm1G_8GUjylTnIgKpXXKFOmArBHhvji1FfFZWlxQv7Iq2qkT8Fc81VSLkIWusrArRvzpxM09DSeZfN6JHdaCmk1_sXjQ33Ig6216mNDKlJU8C40SiLheBZ-W2NKeY1ifGjN1a3Jdqhj-yNYeb_LlUgy_7eNSNfizQ.jpg ኢን-ጆይ  በርገር ለአራት  የበጎ አድራጎት ድርጅቶች  የእርዳታ ድጋፍ አደረገ፡፡ ላለለፉት 13 አመታት የፈጣን ምግቦችን(Fast food chain) በማቅረብ አገልግሎት  ላይ የተሰማራው ኢን-ጆይ  በርገር ህፃናትን እና አረጋውያንን በማገዝ   ለተሰማሩ  ለ አራት 

Read More »

በቤኒን ሁለት ሕጻናትን ጨምሮ 34 ሰዎች በእሳት ቃጠሎ ሞቱ – BBC News አማርኛ

https://ichef.bbci.co.uk/news/1024/branded_amharic/5299/live/e26703d0-5ab0-11ee-ae5b-6f868f82c7a5.jpg ቤኒን ከሰሜናዊ ናይጄርያ በምትዋሰንበት የድንበር ከተማ አቅራብያ ቅዳሜ ዕለት በተነሳ እሳት ከ30 በላይ ሰዎች መሞታቸው ተዘገበ።በእሳት አደጋው ተቃጥለው ከሞቱት ሰዎች በተጨማሪ፣ 20 ሰዎች በከፍተኛ ሁኔታ በመጎዳታቸው ሆስፒታል ሕክምናቸውን እየተከታተሉ

Read More »

በሰው ሰራሽ አስተውሎት(ኤአይ) የተሰሩ የሕጻናት እርቃን ምስሎች በስፔን ድንጋጤ ፈጠሩ – BBC News አማርኛ

https://ichef.bbci.co.uk/news/1024/branded_amharic/7846/live/7de2f5b0-5a9f-11ee-b8af-8301cdef476d.jpg በደቡብ ስፔን የምትገኘው ከተማ አልመንድራልጆ በሰው ሰራሽ አስተውሎት (ኤአይ) የተሰሩ የታዳጊ ሴቶች እርቃን ምስሎች ከእነርሱ እውቅና ውጭ በማኅበራዊ ሚዲያ ከተዘዋወሩ በኋላ ድንጋጤ ውስጥ ገብታለች። Source: Link to the Post

Read More »

በፍሎሪዳ ‘መጫወቻዬን ተቀማሁ’ ያለ የ10 ዓመት ታዳጊ የእናቱን መኪና ይዞ ከጠፋበት ተያዘ – BBC News አማርኛ

https://ichef.bbci.co.uk/news/1024/branded_amharic/6dd2/live/7d032bc0-5a99-11ee-b8af-8301cdef476d.jpg በአሜሪካዋ ግዛት ፍሎሪዳ በዋና መንገድ ላይ መኪና ሲያሽከረክር የነበረ የ10 ዓመት ታዳጊ ፖሊስን አስደንግጧል። Source: Link to the Post

Read More »

ሕጻናት ሳያቋርጡ እንዲተኙ ማሠልጠን ይጠቅማል? – BBC News አማርኛ

https://ichef.bbci.co.uk/news/1024/branded_amharic/30d0/live/de349f50-4a4a-11ee-9b58-cb80889117a8.jpg አንዳንድ ወላጆች ልጃቸውን የሚያባብሉበትን የጊዜ ክፍተት ይወስናሉ። ልጆች ሲያለቅሱ ሳያባብሉ የሚተዋቸውም አሉ። ወላጆች ልጆቻቸውን መተኛት የሚያስተምሩበትን መንገድ የሚጠቁሙ መጻሕፍትና ጥናቶች በርካታ ናቸው። Source: Link to the Post

Read More »

ጎርፍ በጋምቤላ በርካታዎችን ማፈናቀሉ ተገለጸ

በጋምቤላ ክልል የባሮ ወንዝ ሞልቶ ባስከተለው ጎርፍ፣ በጋምቤላ ከተማና በዘጠኝ ወረዳዎች በርካታ ሰዎችን እንዳፈናቀለ፣ የክልሉ መንግሥት ባለፈው ማክሰኞ አስታውቋል፡፡ የጋምቤላ ከተማ ጤና ጽሕፈት ቤት ኃላፊና የከንቲባው ተወካይ አቶ ሳይመን ቲያቺ፣

Read More »

የቻይናው መሪ ደቡብ ኮሪያን ለመጎብኘት እያሰቡ ነው

https://gdb.voanews.com/2ff54ff0-7afc-45ae-b4a8-5c203e84c7b4_w800_h450.jpgበኮሪያ  ባሕረ ሰላጤ (ፔኒንሱላ) ሰላም እና ጸጥታ ለማስፈን የሚደረገውን ጥረት ለመደገፍ፣ የቻይናው ፕሬዝዳንት ዢ ጂንፒንግ ደቡብ ኮሪያን ለመጎብኘት በቁም ነገር እያሰቡበት እንደሆነ ዮንሃፕ የተሰኘው የደቡብ ኮሪያ የዜና ተቋም ዘግቧል።  የቻይና

Read More »

በባህር ላይ ያሉ ስደተኞች “መታደግ አለባቸው” – አቡነ ፍራንሲስ

https://gdb.voanews.com/c7d337ff-eb4f-4827-90cd-1cf75d6cf5b0_cx0_cy10_cw0_w800_h450.jpg“በባህር ላይ ሲጓዙ ለመስጠም አደጋ የሚጋለጡ ሰዎች መታደግ አለባቸው” ሲሉ የካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንሲስ ተናገሩ። አቡነ ፍራንሲስ ይህን ያሉት ፈረንሳይ ውስጥ በምትገኘው ማርሴል ከተማ፣ ለመርከበኞች እና ለስደተኞት በተዘጋጀ መታሰቢያ

Read More »

ሶማሊያ የአፍሪካ ህብረት ሰላም አስከባሪ ኃይል የሚወጣበት ጊዜ እንዲዘገይ ጠየቀች

https://gdb.voanews.com/01000000-0aff-0242-0bcd-08dbbbd98c50_w800_h450.jpgየሶማሊያ ፕሬዝዳንት ሀሰን ሼክ ሞሀመድ ብሄራዊ የደህንነት አማካሪ የሆኑት ሀሰን ሼክ አሊ ለተባበሩት መንግስታት ድርጅት በፃፉት ደብዳቤ፣ ሁለተኛው ዙር የአፍሪካ ህብረት ልዑክ ወታደሮችን (አትሚስ) የመስወጣት ሂደት ለ90 ቀናት እንዲዘገይ ጠይቀዋል። 

Read More »

ኢትዮጵያ የፀጥታው ምክር ቤት እንደ አዲስ እንዲዋቀር ጠየቀች

https://gdb.voanews.com/01000000-0aff-0242-619f-08dbbc650329_w800_h450.jpgየኢትዮጵያ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን በኒው ዮርክ እየተካሄደ ባለው 78ኛው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ጠቅላላ ጉባዔ ላይ ዛሬ ባደረጉት ንግግር፣ የመንግስታቱ ድርጅት የፀጥታው ምክር ቤት በአዲስ መልክ እንዲዋቀር ኢትዮጵያ እንደምትደግፍ አስታወቁ። 

Read More »