”ባሕላዊ ፣ ተፈጥሯዊና ታሪካዊ ቅርሶችን ለዓለም በማስተዋወቅ የቱሪስት መዳረሻ ለማድረግ እንሠራለን” የጉራጌ ዞን አሥተዳደር።
ባሕር ዳር: መስከረም 13/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ”መስቀል በጉራጌ ዞናዊ ፌስቲቫል” በጉራጌ ዞን ምሁር አክሊል ወረዳ ተክለሃይማኖት ቀበሌ እየተካሄደ ይገኛል። የጉራጌ ዞን አሥተዳደር፣ የጉራጌ ዞን ባሕልና ቱሪዝም መምሪያ፣ የጉራጌ ልማትና ባሕል

በአዲስ አበባ ከተማ ሕጋዊ ሥርዓትን ያልተከተሉ የጅምላ እስሮች ቀጥለዋል – ኢሰመጉ – BBC News አማርኛ
https://ichef.bbci.co.uk/news/1024/branded_amharic/5d7b/live/3ae5e770-5ab5-11ee-b8af-8301cdef476d.jpg በአዲስ አበባ ከተማ ሕጋዊ ሥርዓትን ያልተከተሉ እና አንዳንዶቹም አስገድዶ የመሰወር ባህርይ ያላቸው የጅምላ እስሮች መፈፀም መቀጠላቸውን የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባኤ (ኢሰመጉ) አስታወቀ። ኢሰመጉ በመግለጫው የሚመለከታቸው አካላት እነዚህን ከሕግ አግባብ
ሩሲያ ‘የጥቁር ባህር ስምምነትን’ ለማደስ የሚደረገው ጥረት የማይሳካ ነው አለች
ላቭሮቭ 193 አባል ሀገራት ባሉት የተመድ ጠቅላላ ጉባዔ ላይ በአብዛኛው የአለም ማህበረሰብ እና ለማሸነፍ የቅኝ ግዛት ዘዴን በሚጠቀሙ ጥቂቶች መካከል ትግል እየተካሄደ ነው ብለዋል
እናት ባንክ በጎዳና ፅዳት ላይ የተሰማሩ እናቶችን የገቢ አቅም በዘላቂነት ለማጠናከር የሚያስችል ስምምነት ተፈራርሟል።እናት ባንክ ከእንደዜጋ ማህበራዊ እንደራሴ እና አነጋ ኢንጅነሪንግ ጋር በ…
https://cdn4.telegram-cdn.org/file/kukWSLlV4X-s8IrnPFv-N51bLrPYDzzM0VsaxWQ6CrlDen9l1UHd0ztNcJNBdXJeh8SKh4h4hLfrDHTyQEbW4ntkcT5GT1E2UGs8Me3xf04mtzU0EpDlM0Wwum9pWYhoCJaGd9j5eRuQgBJDcV8njnoCGZH6FtiTb2vcuDzf8V3ZLFNlU_95cPtPNUMpCg4o8Ak0Vo3sYb2MGbEE1Hn7lzpKQMn9BB1CmCU2djSAt1j2XTBnRX0iqm-2yhj8lg1ULvjkAy5TCjfueEAuaWHN6_DL6yeDTXLhdmgV_TqpJXBeel3y_MGYuQzyU98LULXM9j9n0MdZnWIUbJ3RWa8UWQ.jpg እናት ባንክ በጎዳና ፅዳት ላይ የተሰማሩ እናቶችን የገቢ አቅም በዘላቂነት ለማጠናከር የሚያስችል ስምምነት ተፈራርሟል። እናት ባንክ ከእንደዜጋ ማህበራዊ እንደራሴ እና አነጋ ኢንጅነሪንግ ጋር በመሆን የእናቶችን የገቢ አቅም ማሳደግ መሠረት
ኢን-ጆይ በርገር ለአራት የበጎ አድራጎት ድርጅቶች የእርዳታ ድጋፍ አደረገ፡፡ላለለፉት 13 አመታት የፈጣን ምግቦችን(Fast food chain) በማቅረብ አገልግሎት ላይ የተሰማራው ኢን-…
https://cdn4.telegram-cdn.org/file/Hs6iHVPaqUvQKXrWneHXJqKY0-WmnQRaNi4Bl5UxQTBmMYYuTl8e3K8rQ595NrDlW0ogbUfWFE8tu3EE2YRlDzd6RNCNgkfh0qUQQmRr4Ok-3w8DfE3Sf_ylKBrynVcD313-olV3-70sR483m-4-FY4vTtARqMqwlle3tOAt509iJlyYl037Thm1G_8GUjylTnIgKpXXKFOmArBHhvji1FfFZWlxQv7Iq2qkT8Fc81VSLkIWusrArRvzpxM09DSeZfN6JHdaCmk1_sXjQ33Ig6216mNDKlJU8C40SiLheBZ-W2NKeY1ifGjN1a3Jdqhj-yNYeb_LlUgy_7eNSNfizQ.jpg ኢን-ጆይ በርገር ለአራት የበጎ አድራጎት ድርጅቶች የእርዳታ ድጋፍ አደረገ፡፡ ላለለፉት 13 አመታት የፈጣን ምግቦችን(Fast food chain) በማቅረብ አገልግሎት ላይ የተሰማራው ኢን-ጆይ በርገር ህፃናትን እና አረጋውያንን በማገዝ ለተሰማሩ ለ አራት

በቤኒን ሁለት ሕጻናትን ጨምሮ 34 ሰዎች በእሳት ቃጠሎ ሞቱ – BBC News አማርኛ
https://ichef.bbci.co.uk/news/1024/branded_amharic/5299/live/e26703d0-5ab0-11ee-ae5b-6f868f82c7a5.jpg ቤኒን ከሰሜናዊ ናይጄርያ በምትዋሰንበት የድንበር ከተማ አቅራብያ ቅዳሜ ዕለት በተነሳ እሳት ከ30 በላይ ሰዎች መሞታቸው ተዘገበ።በእሳት አደጋው ተቃጥለው ከሞቱት ሰዎች በተጨማሪ፣ 20 ሰዎች በከፍተኛ ሁኔታ በመጎዳታቸው ሆስፒታል ሕክምናቸውን እየተከታተሉ
“ምዕራባውያን አለም በነሱ ስግብግብ ፍላጎትና ህግ ብቻ እንዲመራ እያስገደዱ ነው” – ላቭሮቭ
በዩክሬን የቀረበውን ባለ10 ነጥብ የሰላም እቅድም “ተፈጻሚ ሊሆን የማይችል” በሚል ውድቅ አድርገውታል
ኡጋንዳ ሶማሊላንድ ከሶማሊያ እንድትዋሃድ አደራድራለሁ አለች
ሶማሊላንድ ከሶማሊያ የተገነጠለችው በፈረንጆቹ በ1991 ቢሆንም የነጻ ሀገርነት አለምአቀፍ እውቅና አላገኘችም

በሰው ሰራሽ አስተውሎት(ኤአይ) የተሰሩ የሕጻናት እርቃን ምስሎች በስፔን ድንጋጤ ፈጠሩ – BBC News አማርኛ
https://ichef.bbci.co.uk/news/1024/branded_amharic/7846/live/7de2f5b0-5a9f-11ee-b8af-8301cdef476d.jpg በደቡብ ስፔን የምትገኘው ከተማ አልመንድራልጆ በሰው ሰራሽ አስተውሎት (ኤአይ) የተሰሩ የታዳጊ ሴቶች እርቃን ምስሎች ከእነርሱ እውቅና ውጭ በማኅበራዊ ሚዲያ ከተዘዋወሩ በኋላ ድንጋጤ ውስጥ ገብታለች። Source: Link to the Post

አስገዳጅ ስምምነት ማለት ለኢትዮጵያ ምን ማለት ነው?
PM Abiy and President Al Sisi-FILE ዋዜማ – በግብፅና በኢትዮጵያን ግንኙነት ላይ አዲስ አቅጣጫ ሊፈጥር የሚችል የህዳሴው ግድብ ሁለተኛ ዙር ድርድር እየተካሄደ ነው። የዚህ ድርድር ስኬትም ሆነ መፋረስ በግብፅ መንግስት

በፍሎሪዳ ‘መጫወቻዬን ተቀማሁ’ ያለ የ10 ዓመት ታዳጊ የእናቱን መኪና ይዞ ከጠፋበት ተያዘ – BBC News አማርኛ
https://ichef.bbci.co.uk/news/1024/branded_amharic/6dd2/live/7d032bc0-5a99-11ee-b8af-8301cdef476d.jpg በአሜሪካዋ ግዛት ፍሎሪዳ በዋና መንገድ ላይ መኪና ሲያሽከረክር የነበረ የ10 ዓመት ታዳጊ ፖሊስን አስደንግጧል። Source: Link to the Post
ሚስቶቻቸውን በቤት ውስጥ ሥራ ለማገዝ ሥልጠና የሚወስዱት ወንዶች – BBC News አማርኛ
https://ichef.bbci.co.uk/news/1024/branded_amharic/f8c5/live/c3a03ef0-5a95-11ee-ae5b-6f868f82c7a5.jpg Source: Link to the Post

ሕጻናት ሳያቋርጡ እንዲተኙ ማሠልጠን ይጠቅማል? – BBC News አማርኛ
https://ichef.bbci.co.uk/news/1024/branded_amharic/30d0/live/de349f50-4a4a-11ee-9b58-cb80889117a8.jpg አንዳንድ ወላጆች ልጃቸውን የሚያባብሉበትን የጊዜ ክፍተት ይወስናሉ። ልጆች ሲያለቅሱ ሳያባብሉ የሚተዋቸውም አሉ። ወላጆች ልጆቻቸውን መተኛት የሚያስተምሩበትን መንገድ የሚጠቁሙ መጻሕፍትና ጥናቶች በርካታ ናቸው። Source: Link to the Post
ጎርፍ በጋምቤላ በርካታዎችን ማፈናቀሉ ተገለጸ
በጋምቤላ ክልል የባሮ ወንዝ ሞልቶ ባስከተለው ጎርፍ፣ በጋምቤላ ከተማና በዘጠኝ ወረዳዎች በርካታ ሰዎችን እንዳፈናቀለ፣ የክልሉ መንግሥት ባለፈው ማክሰኞ አስታውቋል፡፡ የጋምቤላ ከተማ ጤና ጽሕፈት ቤት ኃላፊና የከንቲባው ተወካይ አቶ ሳይመን ቲያቺ፣
የቻይናው መሪ ደቡብ ኮሪያን ለመጎብኘት እያሰቡ ነው
https://gdb.voanews.com/2ff54ff0-7afc-45ae-b4a8-5c203e84c7b4_w800_h450.jpgበኮሪያ ባሕረ ሰላጤ (ፔኒንሱላ) ሰላም እና ጸጥታ ለማስፈን የሚደረገውን ጥረት ለመደገፍ፣ የቻይናው ፕሬዝዳንት ዢ ጂንፒንግ ደቡብ ኮሪያን ለመጎብኘት በቁም ነገር እያሰቡበት እንደሆነ ዮንሃፕ የተሰኘው የደቡብ ኮሪያ የዜና ተቋም ዘግቧል። የቻይና
በባህር ላይ ያሉ ስደተኞች “መታደግ አለባቸው” – አቡነ ፍራንሲስ
https://gdb.voanews.com/c7d337ff-eb4f-4827-90cd-1cf75d6cf5b0_cx0_cy10_cw0_w800_h450.jpg“በባህር ላይ ሲጓዙ ለመስጠም አደጋ የሚጋለጡ ሰዎች መታደግ አለባቸው” ሲሉ የካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንሲስ ተናገሩ። አቡነ ፍራንሲስ ይህን ያሉት ፈረንሳይ ውስጥ በምትገኘው ማርሴል ከተማ፣ ለመርከበኞች እና ለስደተኞት በተዘጋጀ መታሰቢያ
ሶማሊያ የአፍሪካ ህብረት ሰላም አስከባሪ ኃይል የሚወጣበት ጊዜ እንዲዘገይ ጠየቀች
https://gdb.voanews.com/01000000-0aff-0242-0bcd-08dbbbd98c50_w800_h450.jpgየሶማሊያ ፕሬዝዳንት ሀሰን ሼክ ሞሀመድ ብሄራዊ የደህንነት አማካሪ የሆኑት ሀሰን ሼክ አሊ ለተባበሩት መንግስታት ድርጅት በፃፉት ደብዳቤ፣ ሁለተኛው ዙር የአፍሪካ ህብረት ልዑክ ወታደሮችን (አትሚስ) የመስወጣት ሂደት ለ90 ቀናት እንዲዘገይ ጠይቀዋል።
ኢትዮጵያ የፀጥታው ምክር ቤት እንደ አዲስ እንዲዋቀር ጠየቀች
https://gdb.voanews.com/01000000-0aff-0242-619f-08dbbc650329_w800_h450.jpgየኢትዮጵያ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን በኒው ዮርክ እየተካሄደ ባለው 78ኛው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ጠቅላላ ጉባዔ ላይ ዛሬ ባደረጉት ንግግር፣ የመንግስታቱ ድርጅት የፀጥታው ምክር ቤት በአዲስ መልክ እንዲዋቀር ኢትዮጵያ እንደምትደግፍ አስታወቁ።