https://youtu.be/ijdgadkCwXI
https://youtu.be/ijdgadkCwXI Source: Link to the Post
በደቡብ ክልል 1ሺሕ 131 የትምህርት ማስረጃዎች ሀሰተኛ ሆነው መገኘታቸው ተገለጸ
ከ4 ሺሕ በላይ ቅጥር፣ ዝውውር እና የደረጃ እድገት በሕገ ወጥ መልኩ መፈጸሙም ተነግሯል ሰኞ ግንቦት 28 ቀን 2015 (አዲስ ማለዳ) በደቡብ ክልል ከ17 ሺሕ በላይ የትምህርት ማስረጃዎች ላይ በተደረገው የማጣራት
በኢትዮጵያ እየጨመረ የመጣው ሰዎችን አስገድዶ የመሰወር ድርጊት በአፋጣኝ ሊቆም ይገባል—ኢሰመኮ
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በተለይ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በኢትዮጵያ ውስጥ የተለያዩ አካባቢዎች እየጨመረ የመጣውን የአስገድዶ መሰወር (Enforced Disappearance) እና ተይዘው የሚገኙበት ሁኔታ ሳይታወቅ በእስር ላይ የሚገኙ ሰዎችን ጉዳይ ሲከታተል
የዋጋ ትልልፍ ኦዲት ምንነት!
የዋጋ ትልልፍ ኦዲት ማለት ምን ማለት ነው?የዋጋ ትልልፍ ህግ የፀደቀው በታህስስ 2008 ዓ.ም ነው፡፡ የዋጋ ትልልፍ ማለት? በገቢ ግብር ወይም በአስተዳዳር አዋጅ እንደተገለፀው፤ ሁለትና ከዛ በላይ ግንኙነት ያላቸው፤ ዓለም አቀፍ
ግብጽ ኢትዮጵያ በህዳሴው ግደቡ ዙሪያ አሳሪዉን ስምምነት እንድትቀበል ጠየቀች፡፡የግብጹ ፕሬዝዳንት አብዱልፈታህ አልሲሲ ኢትዮጵያ በህዳሴ ግድቡ ዙሪያ አሳሪዉን ስምምነት እንድትቀበል አሳስበዋል…
ግብጽ ኢትዮጵያ በህዳሴው ግደቡ ዙሪያ አሳሪዉን ስምምነት እንድትቀበል ጠየቀች፡፡ የግብጹ ፕሬዝዳንት አብዱልፈታህ አልሲሲ ኢትዮጵያ በህዳሴ ግድቡ ዙሪያ አሳሪዉን ስምምነት እንድትቀበል አሳስበዋል፡፡ አልሲሲ ከሞሪታኒያዉ አቻቸዉ ጋር ባደረጉት ዉይይት ኢትዮጵያ በግድቡ ዙሪያ

በሸዋ ደራ ጉንዶ መስቀል ከተማ ላይ በሽመልስ አብዲሳ አገዛዝ ከታፈነ አንድ ወር ያለፈው መቶ አለቃ አለቃ ሀብታሙ ድፍሩ ወደ ፊቼ ማ/ቤት ተወስዷል። አማራ ሚዲያ ማዕከል (አሚማ) ግንቦት…
በሸዋ ደራ ጉንዶ መስቀል ከተማ ላይ በሽመልስ አብዲሳ አገዛዝ ከታፈነ አንድ ወር ያለፈው መቶ አለቃ አለቃ ሀብታሙ ድፍሩ ወደ ፊቼ ማ/ቤት ተወስዷል። አማራ ሚዲያ ማዕከል (አሚማ) ግንቦት 27/2015 ዓ/ም አዲስ

በኢትዮጵያ በመንግሥት ኃይሎች የሚፈጸሙ ሰዎችን የመሰወር ድርጊት እየጨመረ መሆኑ ተገለጸ – BBC News አማርኛ
https://ichef.bbci.co.uk/news/1024/branded_amharic/4d9d/live/75634cc0-0390-11ee-aa08-4727df20b680.jpg የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በአገሪቱ ውስጥ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ የመጣው ሰዎችን አስገድዶ የመሰወር ድርጊት በአፋጣኝ እንዲቆም ጠየቀ። Source: Link to the Post
“ለመላው የአማራ ህዝብ በሙሉ የተጀመረው የህልውና ትግል የአማራን ህልውና የማስጠበቅና ያለማስጠበቅ የሞት ሺረት ትግል ስለሆነ የአማራ ብልጽግና አመራሮች የአማራ ፖሊስና ሚሊሻ ፤ የአማራ ወጣ…
“ለመላው የአማራ ህዝብ በሙሉ የተጀመረው የህልውና ትግል የአማራን ህልውና የማስጠበቅና ያለማስጠበቅ የሞት ሺረት ትግል ስለሆነ የአማራ ብልጽግና አመራሮች የአማራ ፖሊስና ሚሊሻ ፤ የአማራ ወጣቶቸ፣ ጋዜጠኞች፤ምህራን፤አንቂዎችና የአማራ ፋኖን ማሳደዳችሁን አቁማችሁ ከቻላችሁ

ከኦህዴድ ብልጽግና አገዛዝ አካላት ድጋፍ ያልተለዬው ኦነጋዊ የሽብር ቡድን ከቀናት በፊት ጉንዶ መስቀል አካባቢ ያገታቸው 6 ቀሳውስት እና ሌሎች በርካታ አማራዎችን እስካሁን አለመልቀቁ ተገልጧ…
ከኦህዴድ ብልጽግና አገዛዝ አካላት ድጋፍ ያልተለዬው ኦነጋዊ የሽብር ቡድን ከቀናት በፊት ጉንዶ መስቀል አካባቢ ያገታቸው 6 ቀሳውስት እና ሌሎች በርካታ አማራዎችን እስካሁን አለመልቀቁ ተገልጧል፤ ዘር ቆጣሪው ቡድን የኦሮሞ ተወላጆችን እየለዬ
INVITATION TO BID
Organization for Welfare and Development in Action (OWDA) is a non-governmental humanitarian organization, established in 1999 in Jigjiga, Ethiopia, with objective of serving pastorals and agro-pastoral communities in Somali Regional
Expression of Interest (EOI) /Request for Information
INTERNATIONAL RESCUE COMMITTEE (IRC) IRC Ethiopia program The International Rescue Committee (IRC) is an international, nonsectarian, voluntary organization providing relief, and protection for refugees and victims of oppression or violent
INVITATION FOR BID
The International Rescue Committee (IRC) is an international non-governmental organization working in Ethiopia for provision of multi sector refugee and rural community assistance in Tigray, Benshangul-Gumuz, Somali, Oromia, Gambella and
የመንግሥት የጸጥታ ኃይሎች የሚፈጽሙት ሰዎችን የመሰወር ድርጊት እንዲቆም ኢሰመኮ ጠየቀ
ሰኞ ግንቦት 28 ቀን 2015 (አዲስ ማለዳ) በኢትዮጵያ እየጨመረ የመጣው ሰዎችን አስገድዶ የመሰወር ድርጊት በአስቸኳይ እንዲቆም የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ጠየቀ፡፡ ኢሰመኮ በተለይ በአዲስ አበባ ከተማ፣ በኦሮሚያና በአማራ ክልሎች

ከአማራ ህዝባዊ ኮሚቴ የተሰጠ ማብራሪያ! ግንቦት 28 ቀን 2015 ዓ.ም አሻራ ሚዲያ ፣ ከግማሽ ምዕተ-ዓመት ወዲህ ባለው የኢትዮጵያ የፖለቲካ ታሪክ ውስጥ እንደ አማራ ህዝብ የመከራ ዶፍ የወ…
ከአማራ ህዝባዊ ኮሚቴ የተሰጠ ማብራሪያ! ግንቦት 28 ቀን 2015 ዓ.ም አሻራ ሚዲያ ፣ ከግማሽ ምዕተ-ዓመት ወዲህ ባለው የኢትዮጵያ የፖለቲካ ታሪክ ውስጥ እንደ አማራ ህዝብ የመከራ ዶፍ የወረደበት ህዝብ በኢትዮጵያ ምድር

ሲቲ ለሃላንድ ረዘም ያለ ውል ማቅረብ አስቧል፤ ማድሪድ ደግሞ ሃሪ ኬንን ማስፈረም ይሻል – BBC News አማርኛ
https://ichef.bbci.co.uk/news/1024/branded_amharic/74cf/live/5060e620-0387-11ee-aa08-4727df20b680.jpg የክረምቱ የዝውውር መስኮት ሊከፈት ተቃርቧል። የትኛው አንጋፋ አሊያም ወጣት ተጫዋች ወደየት ያቀናል የሚለው መነጋገሪያ ሆኗል። እነሆ አበይት ጭምጭምታዎች። Source: Link to the Post
ኮፕ 28 ልቀትን በመቀነስ ረገድ ትልቅ ለውጥ ያመጣል-የቦን የአየር ንብረት ማዕከል መስራች
የኮፕ 28 ጉባኤ አስፈላጊና እንቅስቃሴዎችን ወደፊት የሚያራምድ መሆኑን ገልጸዋል

የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (መኢአድ) ከፓርቲው አባላትና ደጋፊዎች ጋር በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳይ ውይይት ማድረጉን አስታወቀ። አማራ ሚዲያ ማዕከል (አሚማ) ግንቦት 28 2015 ዓ…
የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (መኢአድ) ከፓርቲው አባላትና ደጋፊዎች ጋር በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳይ ውይይት ማድረጉን አስታወቀ። አማራ ሚዲያ ማዕከል (አሚማ) ግንቦት 28 2015 ዓ/ም አዲስ አበባ ኢትዮጵያ የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት
“…የአማራ ህዝብ ለኦህዴድ-ኦነግ የአብይ አህመድ ፋሽስታዊ አገዛዝ ይቅርና ለውጭ ሃያላን ወራሪዎችም አልተንበረከከም፣ አማራ በታሪኩ ለጭቆና ተንበርክኮም አያውቅም።” ዓለም አቀፍ የአማ…
“…የአማራ ህዝብ ለኦህዴድ-ኦነግ የአብይ አህመድ ፋሽስታዊ አገዛዝ ይቅርና ለውጭ ሃያላን ወራሪዎችም አልተንበረከከም፣ አማራ በታሪኩ ለጭቆና ተንበርክኮም አያውቅም።” ዓለም አቀፍ የአማራ ንቅናቄ አማራ ሚዲያ ማዕከል (አሚማ)… ግንቦት 28 2015 ዓ/ም አዲስ