ካሪም ቤንዜማ በዓመት 200 ሚልዮን ዩሮ ክፍያ ለአል ኢትሀድ ፈረመ
የአል ትሃድ ፕሬዝዳንት “የወቅቱን የባሎን ዶር አሸናፊ ማስፈረም ለዚህ ልዩ ክለብ ታሪካዊ ነው” ብለዋል

በመምህር ተሾመ በየነ ላይ ፍርድ ቤቱ ለፖሊስ ዘጠኝ ተጨማሪ የምርመራ ቀናትን ፈቀደ። አማራ ሚዲያ ማዕከል (አሚማ) ግንቦት 29/2015 ዓ/ም አዲስ አበባ ኢትዮጵያ በጴጥሮሳ…
በመምህር ተሾመ በየነ ላይ ፍርድ ቤቱ ለፖሊስ ዘጠኝ ተጨማሪ የምርመራ ቀናትን ፈቀደ። አማራ ሚዲያ ማዕከል (አሚማ) ግንቦት 29/2015 ዓ/ም አዲስ አበባ ኢትዮጵያ በጴጥሮሳውያን ኅብረት እና በሀገር አቀፍ የቤተ ክርስቲያን ወቅታዊ
በታወከው የዳርፉር ግዛት የሰላም አስከባሪ ኃይል ሥምሪት አስፈላጊነት እየተነሣ ነው
https://gdb.voanews.com/01000000-0aff-0242-6b38-08db66bc18e5_tv_w800_h450.jpgድንበር ተሻግረው ወደ ቻድ የተሰደዱ ሱዳናውያን ቁጥር፣ ባለፈው ሳምንት ኀሙስ ከአንድ መቶ ሺሕ ማለፉን፣ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት አስታውቋል። ከሱዳናውያኑ ስደተኞች የሚበዙት፣ የምዕራብ ዳርፉር አካባቢ ነዋሪዎች እንደኾኑ ተመልክቷል። ተንታኞች እንደሚሉት፣ የሱዳን
በኢትዮጵያ ሕፃናት ከትጥቃዊ ግጭት ሊጠበቁ እንደሚገባ ተመድ አሳሰበ
https://gdb.voanews.com/01000000-0a00-0242-9826-08db66c1291f_tv_w800_h450.jpgበኢትዮጵያ፣ በትጥቅ የተደገፈ ግጭት ውስጥ የሚያልፉ ሕፃናት ደኅንነት ሊጠበቅ እንደሚገባ፣ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሕፃናት እና የትጥቅ ግጭት ልዩ ተወካይ ቨርጅኒያ ጋምባ ተናገሩ። ልዩ ተወካዩዋ ይህን የተናገሩት፣ ግጭትን በዘላቂነት ለማስቆም በተደረሰው
Tsega Belachew’s purported abductor in Hawassa has been taken into custody
According to the peace and security office of the Sidama National Region, the accused criminal who kidnapped Tsega in Hawasa city has been arrested in Hula district. The wanted suspect
በምግብ እና በሕክምና ዕጦት የተማረሩ የትግራይ ክልል የጦር ጉዳተኞች ለሦስተኛ ጊዜ ሰልፍ ወጡ
https://gdb.voanews.com/01000000-0aff-0242-6a06-08db66be63a0_tv_w800_h450.jpgየትግራይ ክልል የጦር ጉዳተኞች፣ የመሠረታዊ አገልግሎት አቅርቦት እንዲሟላላቸው በመጠየቅ፣ ትላንት ለሦስተኛ ጊዜ በመቐለ ሰልፍ አካሔዱ፡፡የምግብ አቅርቦቱ እና የሕክምና አገልግሎቱ እንዲሟላላቸው የጠየቁት ሰልፈኞቹ፣ በጊዜያዊ አስተዳደሩ አመራሮች፣ ተገቢው ትኩረት እንዲሰጣቸው ጠይቀዋል፡፡ ቅሬታቸውን
የሚኒስትሮች ምክር ቤት የ2016 በጀት ብር 801.65 ቢሊዮን እንዲኾን አጸደቀ
https://gdb.voanews.com/01000000-c0a8-0242-c65f-08db66bcb7a5_tv_w800_h450.jpgየሚኒስትሮች ምክር ቤት፣ የቀጣዩ 2016 ዓ.ም. የመንግሥት በጀት፣ ብር 801 ነጥብ 65 እንዲኾን አጽድቋል፡፡ ምክር ቤቱ፣ ዛሬ በካሔደው ስብሰባ፣ ባጸደቀው የበጀት ረቂቅ፣ የሀገር ደኅንነትን ማስጠበቅ እና በጦርነት የወደሙ መሠረተ ልማቶችን
የሂዩማን ራይትስ ዋችን ክስ የኢትዮጵያ መንግሥት አስተባበለ
https://gdb.voanews.com/01000000-0aff-0242-2795-08db66bad782_tv_w800_h450.jpgምዕራብ ትግራይ ውስጥ “በዐማራ ኃይሎችና በአካባቢ ባለሥልጣናት ዘር ማፅዳት ተፈፅሟል” ሲል ሂዩማን ራይትስ ዋች ያሰማውን ክሥ የኢትዮጵያ መንግሥት ዛሬ አስተባብሏል። የኢትዮጵያ የመንግሥት ኮምዩኒኬሽንስ አገልግሎት ዛሬ ባወጣው ምላሽ የያዘ መግለጫ የሂውማን

የሰሜን አሜሪካን ማኀበረ ካህናት በወቅታዊ ጉዳይ ያሳለፈው የአቋም መግለጫ “ውድ የአሻራ ሚዲያ ቤተሰቦች የአሻራ ሚዲያ ቻናልን ላይክና ሰብስክራይብ በማድረግ ድጋፋችሁን ታሳዩን ዘንድ በአክብሮ…
የሰሜን አሜሪካን ማኀበረ ካህናት በወቅታዊ ጉዳይ ያሳለፈው የአቋም መግለጫ “ውድ የአሻራ ሚዲያ ቤተሰቦች የአሻራ ሚዲያ ቻናልን ላይክና ሰብስክራይብ በማድረግ ድጋፋችሁን ታሳዩን ዘንድ በአክብሮት እንጠይቃለን።” ለፈጣንና አዳዲስ መረጃዎች አሻራ ሚዲያ የአይበገሬዎቹ
የሰሜን አፍጋኒስታን ምክትል አስተዳዳሪ በተሽከርካሪ ላይ በተጠመደ ቦምብ ተገደሉ
https://gdb.voanews.com/52318B1D-12D2-4DCF-8D18-6CB8BCAB1637_w800_h450.pngበአፍጋኒስታን የሰሜን ምሥራቅ ባዳክሻን የድንበር ግዛት ምክትል አስተዳዳሪን ጨምሮ ሁለት ሰዎች፣ በተሽከርካሪ ላይ የተጠመደ ቦምብ በአስከተለው ፍንዳታ መገደላቸውን፣ የታሊባን ባለሥልጣናት አስታወቁ። ጥቃቱ የደረሰው፥ ምክትል አስተዳዳሪው ሞልቪ ኒሳርአሕማድ፣ በግዛቲቱ ዋና ከተማ
“ሁሉም ወገን የመስጅዶችንና የአብያተ ክርስቲያናትን እንዲሁም የአማኞች ክብር፣ ሰላምና ደኅንነትን የመጠበቅና የማስጠበቅ ኃላፊነቱን ሊወጣ ይገባል” የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ የበላይ አባቶች
ባሕር ዳር: ግንቦት 29/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ሁሉም ወገን የመስጅዶችንና የአብያተ ክርስቲያናትን እንዲሁም የአማናኞችን ክብር፣ ሰላምና ደኅንነትን የመጠበቅና የማስጠበቅ ሕጋዊ፣ ሃይማኖታዊና ሞራላዊ ኃላፊነቱን ሊወጣ እንደሚገባ የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ የበላይ አባቶች

ፍርድ ቤቱ ጎበዜ ሲሳይን ጨምሮ በ7 ግለሰቦች ላይ የ5 ቀን ክስ መመስረቻ ጊዜ ፈቀደ! ግንቦት 29 ቀን 2015 ዓ.ም አሻራ ሚዲያ ፣ የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 1ኛ ጊዜ ቀጠሮ…
ፍርድ ቤቱ ጎበዜ ሲሳይን ጨምሮ በ7 ግለሰቦች ላይ የ5 ቀን ክስ መመስረቻ ጊዜ ፈቀደ! ግንቦት 29 ቀን 2015 ዓ.ም አሻራ ሚዲያ ፣ የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 1ኛ ጊዜ

ኢዜማ፤ የአመራሮች እና አባላት መልቀቅ ፓርቲውን “ለመሰንጠቅ” የሚዳርገው አይደለም አለ
በአማኑኤል ይልቃል የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኀበራዊ ፍትህ (ኢዜማ) የአመራሮች እና አባላቱ መልቀቅ፤ ፓርቲውን “ለመሰንጠቅ ወይም ለመክፈል የሚችል አይደለም” አለ። ከፓርቲው አባልነት የለቀቁ ሰዎች ብዛት “ብዙ ቁጥር አይደለም” ሲልም ይህንኑ በተመለከተ የተሰራጩ
IFC Invests $7.5mln in Expansion of Juba’s Dembesh Hotel
ADDIS ABABA – Dembesh Hotel, owned by an Ethiopian investor based in South Sudan, has received a $7.5 million loan from the International Finance Corporation (IFC) to finance its expansion

የዓለም ምግብ ፕሮግራም የኢትዮጵያ ከፍተኛ ኃላፊዎች ከሥራ ለቀቁ መባሉን አስተባበለ – BBC News አማርኛ
https://ichef.bbci.co.uk/news/1024/branded_amharic/894f/live/0493c500-0472-11ee-aa08-4727df20b680.jpg የዓለም ምግብ ፕሮግራም የኢትዮጵያ ከፍተኛ ኃላፊዎች ድርጅቱ የሚያካሂደው ምርመራ ከመጠናቀቁ በፊት በፈቃዳቸው ሥራቸውን ለቀዋል የተባለው ሐሰት ነው ሲል ድርጅቱ አስተባበለ። Source: Link to the Post

በኮረኔል ፈንታው ሙሃባና ኮረኔል ሞገስ ዘገየ ከሚመሩት ፋኖ በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ የተሰጠ አስቸኳይ መግለጫ:: ግንቦት 29 ቀን 2015 ዓ.ም አሻራ ሚዲያ ፣ መንግሥት የእምነት ተቋማትን ለ…
በኮረኔል ፈንታው ሙሃባና ኮረኔል ሞገስ ዘገየ ከሚመሩት ፋኖ በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ የተሰጠ አስቸኳይ መግለጫ:: ግንቦት 29 ቀን 2015 ዓ.ም አሻራ ሚዲያ ፣ መንግሥት የእምነት ተቋማትን ለማውደም ንፁሃንን በግልፅ ለመጨፍጨፍ እንዲያመቸው

የወሎ ቤተ አምሐራ የልማት እና የበጎ አድራጎት ድርጅት በደብረ ብርሃን ለሚገኙ ተፈናቃይ ወገኖች ድጋፍ ማድረጉን አስታወቀ። የአማራ ሚዲያ ማዕከል (አሚማ) ግንቦት 29/2015 ዓ/ም…
የወሎ ቤተ አምሐራ የልማት እና የበጎ አድራጎት ድርጅት በደብረ ብርሃን ለሚገኙ ተፈናቃይ ወገኖች ድጋፍ ማድረጉን አስታወቀ። የአማራ ሚዲያ ማዕከል (አሚማ) ግንቦት 29/2015 ዓ/ም አዲስ አበባ ኢትዮጵያ የወሎ ቤተ አምሐራ የልማት