በምዕራብ ጎጃም እና በሰሜን ሸዋ አንዳንድ አካባቢዎች ግጭቶች መቀጠላቸውን ነዋሪዎች ተናገሩ – BBC News አማርኛ

https://ichef.bbci.co.uk/news/1024/branded_amharic/3f99/live/afb7cba0-5875-11ee-b994-2b7166f1f7a2.png በአማራ ክልል በፋኖ ታጣቂዎች እና በመከላከያ ሠራዊት መካከል እየተካሄደ ያለው ግጭት አሁንም በአንዳንድ አካባቢዎች መቀጠላቸውን ነዋሪዎች ተናገሩ። Source: Link to the Post

Read More »

“በትምህርት ላይ ኢንቨስት ማድርግ ስለ ቀጣዩ ትውልድና ዓለም ኢንቨስት ማድርግ ነው” የትምህርት ሚኒስትር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ

ባሕርዳር፡ መስከረም 10/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የትምህርት ሚኒስትሩ እና የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ቻንስለር ክቡር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት በአሜሪካ ኒውዮርክ ባዘጋጀው መድረክ ላይ ተሳትፈዋል ። የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ

Read More »

ለሕዳሴ ግድብ ግንባታ የሚውል ሀገር አቀፍ የገቢ ማሰባሰቢያ ንቅናቄ ሊካሄድ ነው።

ባሕርዳር፡ መስከረም 10/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ለሕዳሴ ግድብ ግንባታ የሚውል “ግድቤን ለማጠናቀቅ ቃሌን አድሳለሁ” በሚል መሪ ሃሳብ ሀገር አቀፍ የገቢ ማሰባሰቢያ ንቅናቄ ሊካሄድ መሆኑን የታላቁ ሕዳሴ ግድብ ማስተባበሪያ ፕሮጀክት ጽሕፈት ቤት

Read More »

“በቀይ ባሕር አካባቢ የሚስተዋሉ የጸጥታ ሥጋቶችን በማስወገድ የቀጣናውን ደኅንነት ለማረጋገጥ በጋራ መሥራት ይገባል” ሌተናል ጄኔራል ዓለምሸት ደግፌ

ባሕርዳር፡ መስከረም 10/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በቀይ ባሕር አካባቢ የሚስተዋሉ የጸጥታ ሥጋቶችን በማስወገድ የቀጣናውን ደኅንነት ለማረጋገጥ በጋራ መሥራት እንደሚገባ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ወታደራዊ አማካሪና ተኩስ አመራር ኃላፊ ሌተናል ጄኔራል

Read More »

በአፋር ክልል ተርበናል ብሎ መጠየቅ ለእስር እየዳረገ ይገኛል ሲሉ ነዋሪዎች ተናገሩ።

በአፍዴራ እና በሌሎችም የክልሉ አካባቢዎች በርሀብ ምክንያት ዜጎች አየሞቱ ይገኛሉ ነው ያሉት።ከጦርነት ማብቃት በኋላ መንግስት የአፋር ክልል ህዝብን ዞር ብሎ አላየም ይህ በመሆኑም ህዝቡ ለዘርፈ ብዙ ችግር መጋለጡን ነው የተነገረው።

Read More »

በትግራይ ክልል ያለው የፀጥታ ሁኔታ አሳሳቢ ደረጃ ላይ መድረሱን የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባኤ ገለጸ፡፡

የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባኤ /ኢሰመጉ/ እየደረሱት ባለው መረጃ መሰረት የዜጎች በሰላም ወጥተው መግባት አሳሳቢ ደረጃ ላይ መድረሱን መገንዘቡን ዋና ዳይሬክተሩ አቶ ዳን ይርጋ ለኢትዮ ኤፍ ኤም ተናግረዋል፡፡ በተለይም በሴቶች ላይ

Read More »

አንድሬ ኦናና፡“ማንቸስተር ዩናይትድ የተሸነፈው በኔ ምክንያት ነው” – BBC News አማርኛ

https://ichef.bbci.co.uk/news/1024/branded_amharic/6489/live/13bc9110-585a-11ee-a99b-a507f388630d.jpg የማንቸስተር ዩናይትድ ግብ ጠባቂ አንድሬ ኦናና ቡድኑ በባየር ሙኒክ የተሸነፈው “በኔ ምክንያት ነው” ሲል ኃላፊነት ወስዷል። Source: Link to the Post

Read More »

በአፋር ክልል ተርበናል ብሎ መጠየቅ ለእስር እየዳረገ ይገኛል ሲሉ ነዋሪዎች ተናገሩ። በአፍዴራ እና በሌሎችም የክልሉ አካባቢዎች በርሀብ ምክንያት ዜጎች አየሞቱ ይገኛሉ ነው ያሉት። ከጦርነት…

በአፋር ክልል ተርበናል ብሎ መጠየቅ ለእስር እየዳረገ ይገኛል ሲሉ ነዋሪዎች ተናገሩ። በአፍዴራ እና በሌሎችም የክልሉ አካባቢዎች በርሀብ ምክንያት ዜጎች አየሞቱ ይገኛሉ ነው ያሉት። ከጦርነት ማብቃት በኋላ መንግስት የአፋር ክልል ህዝብን

Read More »

በጋምቤላ ቢያንስ 30 የውጭ አገር ስደተኞች በረሃብ እና በደረሱባቸው ጥቃቶች መሞታቸው ተገለጸ – BBC News አማርኛ

https://ichef.bbci.co.uk/news/1024/branded_amharic/c062/live/bf3cbcf0-5854-11ee-a99b-a507f388630d.jpg በጋምቤላ ክልል ቢያንስ 30 የውጭ አገር ስደተኞች በረሃብ፣ በምግብ እጦት እና በተሰነዘሩባቸው ጥቃቶች ሕይወታቸው ማለፉን የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አስታወቀ። ስደተኞቹ ምግብ ፍለጋ መጠለያ ካምፓቸውን ለቀው በሚወጡበት ወቅት

Read More »

አቶ ደመቀ መኮንን የአየር ንብረት ለውጥ ተፅዕኖን ለመቀነስ በቅንጅት መሥራት እንደሚገባ ገለጹ።

ባሕር ዳር: መስከረም 10/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ በኒውዮርክ ባሰሙት ንግግር ኢትዮጵያ የአየር ንብረት ለውጥ ተፅዕኖን ለመቋቋም በአረንጓዴ ዐሻራ መርሐግብሯ አማካይነት አመርቂ ሥራ በማከናወን ላይ

Read More »