
በምዕራብ ጎጃም እና በሰሜን ሸዋ አንዳንድ አካባቢዎች ግጭቶች መቀጠላቸውን ነዋሪዎች ተናገሩ – BBC News አማርኛ
https://ichef.bbci.co.uk/news/1024/branded_amharic/3f99/live/afb7cba0-5875-11ee-b994-2b7166f1f7a2.png በአማራ ክልል በፋኖ ታጣቂዎች እና በመከላከያ ሠራዊት መካከል እየተካሄደ ያለው ግጭት አሁንም በአንዳንድ አካባቢዎች መቀጠላቸውን ነዋሪዎች ተናገሩ። Source: Link to the Post
ኦናና ዩናይትድ በሙኒክ ለደረሰበት ሽንፈት ሃላፊነቱን እንደሚወስድ ገለጸ
አሰልጣኝ ቴን ሃግ በበኩላቸው ኦናና ስህተቱን ማመኑ ጥሩ ቢሆንም ችግሩ እንደቡድን የሚወሰድ ነው ብለዋል

In-depth: Navigating through the Grand Ethiopian Renaissance Dam negotiations, future outcomes
The end of August 2023 saw Ethiopia, Egypt, and Sudan come to an impasse after two days of trilateral talks. (Photo: ENA) By Abdi Biyenssa @ABiyenssa and Million Beyene @MillionBeyene

Warning: the US betrays its allies in Africa and could plan the assassination of Nigerian popular leaders
~ The PanAfric Writes: A year ago, Secretary of State Antony Blinken announced the new Washington strategy for Africa. Unlike to previous president Trump, the Biden administration increases its

#ASDailyScoop: Ethiopia hosting 1st annual regional conference on Red Sea security dynamics
Participants of the First annual regional conference on Red Sea security dynamics. Photo: IFA Addis Abeba – The 1st annual conference on “Red Sea security dynamics: the need for dialogue
“በትምህርት ላይ ኢንቨስት ማድርግ ስለ ቀጣዩ ትውልድና ዓለም ኢንቨስት ማድርግ ነው” የትምህርት ሚኒስትር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ
ባሕርዳር፡ መስከረም 10/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የትምህርት ሚኒስትሩ እና የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ቻንስለር ክቡር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት በአሜሪካ ኒውዮርክ ባዘጋጀው መድረክ ላይ ተሳትፈዋል ። የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ
ለሕዳሴ ግድብ ግንባታ የሚውል ሀገር አቀፍ የገቢ ማሰባሰቢያ ንቅናቄ ሊካሄድ ነው።
ባሕርዳር፡ መስከረም 10/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ለሕዳሴ ግድብ ግንባታ የሚውል “ግድቤን ለማጠናቀቅ ቃሌን አድሳለሁ” በሚል መሪ ሃሳብ ሀገር አቀፍ የገቢ ማሰባሰቢያ ንቅናቄ ሊካሄድ መሆኑን የታላቁ ሕዳሴ ግድብ ማስተባበሪያ ፕሮጀክት ጽሕፈት ቤት
“በቀይ ባሕር አካባቢ የሚስተዋሉ የጸጥታ ሥጋቶችን በማስወገድ የቀጣናውን ደኅንነት ለማረጋገጥ በጋራ መሥራት ይገባል” ሌተናል ጄኔራል ዓለምሸት ደግፌ
ባሕርዳር፡ መስከረም 10/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በቀይ ባሕር አካባቢ የሚስተዋሉ የጸጥታ ሥጋቶችን በማስወገድ የቀጣናውን ደኅንነት ለማረጋገጥ በጋራ መሥራት እንደሚገባ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ወታደራዊ አማካሪና ተኩስ አመራር ኃላፊ ሌተናል ጄኔራል

News: US lawmakers call for extension of UN experts’ mandate on Ethiopia ahead of decisive vote
The future of ICHREE hangs in the balance as its fate is to be determined during the 54th session of the United Nations Human Rights Council (Photo: Amnesty International) Addis

በአፋር ክልል ተርበናል ብሎ መጠየቅ ለእስር እየዳረገ ይገኛል ሲሉ ነዋሪዎች ተናገሩ።
በአፍዴራ እና በሌሎችም የክልሉ አካባቢዎች በርሀብ ምክንያት ዜጎች አየሞቱ ይገኛሉ ነው ያሉት።ከጦርነት ማብቃት በኋላ መንግስት የአፋር ክልል ህዝብን ዞር ብሎ አላየም ይህ በመሆኑም ህዝቡ ለዘርፈ ብዙ ችግር መጋለጡን ነው የተነገረው።
በጎግል ማፕ ምክንያት ባሏ የሞተባት ሚስት ጎግልን ከሰሰች
ጎግል በበኩሉ በተፈጠረው አደጋ ማዘኑን ገልጾ የተመሰረተበትን ክስ እየመረመረ መሆኑን አስታውቋል

በትግራይ ክልል ያለው የፀጥታ ሁኔታ አሳሳቢ ደረጃ ላይ መድረሱን የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባኤ ገለጸ፡፡
የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባኤ /ኢሰመጉ/ እየደረሱት ባለው መረጃ መሰረት የዜጎች በሰላም ወጥተው መግባት አሳሳቢ ደረጃ ላይ መድረሱን መገንዘቡን ዋና ዳይሬክተሩ አቶ ዳን ይርጋ ለኢትዮ ኤፍ ኤም ተናግረዋል፡፡ በተለይም በሴቶች ላይ

አንድሬ ኦናና፡“ማንቸስተር ዩናይትድ የተሸነፈው በኔ ምክንያት ነው” – BBC News አማርኛ
https://ichef.bbci.co.uk/news/1024/branded_amharic/6489/live/13bc9110-585a-11ee-a99b-a507f388630d.jpg የማንቸስተር ዩናይትድ ግብ ጠባቂ አንድሬ ኦናና ቡድኑ በባየር ሙኒክ የተሸነፈው “በኔ ምክንያት ነው” ሲል ኃላፊነት ወስዷል። Source: Link to the Post

News: At least 30 died of hunger in Gambella refugee camps amid “increasingly concerning” food shortage – EHRC
Gambella region is home to close to 400,000 refugees as of end of August 2023 (Photo: EHRC) Addis Abeba – At least 30 refugees have died from hunger and malnutrition since
በአፋር ክልል ተርበናል ብሎ መጠየቅ ለእስር እየዳረገ ይገኛል ሲሉ ነዋሪዎች ተናገሩ። በአፍዴራ እና በሌሎችም የክልሉ አካባቢዎች በርሀብ ምክንያት ዜጎች አየሞቱ ይገኛሉ ነው ያሉት። ከጦርነት…
በአፋር ክልል ተርበናል ብሎ መጠየቅ ለእስር እየዳረገ ይገኛል ሲሉ ነዋሪዎች ተናገሩ። በአፍዴራ እና በሌሎችም የክልሉ አካባቢዎች በርሀብ ምክንያት ዜጎች አየሞቱ ይገኛሉ ነው ያሉት። ከጦርነት ማብቃት በኋላ መንግስት የአፋር ክልል ህዝብን

በጋምቤላ ቢያንስ 30 የውጭ አገር ስደተኞች በረሃብ እና በደረሱባቸው ጥቃቶች መሞታቸው ተገለጸ – BBC News አማርኛ
https://ichef.bbci.co.uk/news/1024/branded_amharic/c062/live/bf3cbcf0-5854-11ee-a99b-a507f388630d.jpg በጋምቤላ ክልል ቢያንስ 30 የውጭ አገር ስደተኞች በረሃብ፣ በምግብ እጦት እና በተሰነዘሩባቸው ጥቃቶች ሕይወታቸው ማለፉን የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አስታወቀ። ስደተኞቹ ምግብ ፍለጋ መጠለያ ካምፓቸውን ለቀው በሚወጡበት ወቅት
ሙሴቬኒ በጠንካራ ስራ እንጂ የመንግስትን ንብረት በመዝረፍ ያከማቸሁት ሃብት የለም አሉ
ስልጣን ከያዙ 31 አመት የሆናቸው ዩዌሪ ሙሴቬኒ ሰፊ የእርሻ መሬት አላቸው
አቶ ደመቀ መኮንን የአየር ንብረት ለውጥ ተፅዕኖን ለመቀነስ በቅንጅት መሥራት እንደሚገባ ገለጹ።
ባሕር ዳር: መስከረም 10/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ በኒውዮርክ ባሰሙት ንግግር ኢትዮጵያ የአየር ንብረት ለውጥ ተፅዕኖን ለመቋቋም በአረንጓዴ ዐሻራ መርሐግብሯ አማካይነት አመርቂ ሥራ በማከናወን ላይ