
#Update ባህርዳር የፅናት ተምሳሌቱ እስክንድር ነጋ ሊለቀቅ የዋስትና ፎርም እየተሞላ ነው። እስክንድርም አብረውኝ በህገወጥ መንገድ የታፈኑት መፈታት አለባቸው ብሎ አቋም ይዟል። ከህዝብ ጎን የቆመው አመራር ቁጥር ቀላል አይደለም። ጌቶቻቸውን ለማስደሰት ለሆዳቸው ያደሩትን አመራሮች ስማቸውን በማጥራት ወጣቱ እያወገዛቸው ይገኛል።
Source: Link to the Post
Source: Link to the Post